ብሊንከን ወደ ኢትዮጵያ የሄደበት ዋናው አጀንዳ አማራውን ትጥቅ አስፈትቶ ከገዛ መሬቱ (ወልቃይት ጠገዴና ራያ) ለማሰወጣት ነው
ብሊንከን ወደ ኢትዮጵያ የሄደበት ዋናው አጀንዳ አማራውን ትጥቅ አስፈትቶ ከገዛ መሬቱ (ወልቃይት ጠገዴና ራያ) ለማሰወጣት ነው:: በዚህ አጀንዳ ከአብዮት አህመድ አሊ ጋር ስምምነት የደረሱ ይመስላል:: አማራ ትጥቅህን በፍጹም እንዳትፈታ ከሃዲው ገዳይና አፈናቃዩ አብዮት አህመድ አሊ ሆነ ኩሊዎቹ ዋስትና ሊሆኑህ አይችሉም::