Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ነገ ቅዳሜ ወልቂጤ ቤት የመቀመጥ አድማ ላይ ነው! ጉራጌ አቢይ አህመድን መስማት አይፈልግም !!!

Post by Wedi » 24 Mar 2023, 15:56

ጋሎች ጀግናው የጉራጌ ህዝብ ሁሉ ልክ እንደ ከርሳሙ በሆዱ የሚገዛ ይመስላቸዋል!!
የጉራጌ ህዝብ አይጀምርም እንጅ አንድ ግዜ የሆነ ነገር ከጀመረ ፍጻሜው ቦታ ሳስያደርስ እንቅልፍ እንዴለው ታሪክ ይመሰክራል!!

Horus
Senior Member+
Posts: 42798
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ነገ ቅዳሜ ወልቂጤ ቤት የመቀመጥ አድማ ላይ ነው! ጉራጌ አቢይ አህመድን መስማት አይፈልግም !!!

Post by Horus » 24 Mar 2023, 16:05

Wedi wrote:
24 Mar 2023, 15:56
ጋሎች ጀግናው የጉራጌ ህዝብ ሁሉ ልክ እንደ ከርሳሙ በሆዱ የሚገዛ ይመስላቸዋል!!
የጉራጌ ህዝብ አይጀምርም እንጅ አንድ ግዜ የሆነ ነገር ከጀመረ ፍጻሜው ቦታ ሳስያደርስ እንቅልፍ እንዴለው ታሪክ ይመሰክራል!!
ያቢይ አህመድ ባሉን ተነፍቶ ተፍቶ ሰማይ ደርሷል! ትላንት ምን ቢል ጥሩ ነው?! "እኔ ከፈልኩ ጉራጌን ባምስት ደቂቃ ክልል ላደርገው እችላለሁ፤ ግን አልፈልግም"!! ከዚህ የላቀ እብሪት የት አለ? አይ ጉራጌ የሱን 5 ደቂቃ አይደለም የሚፈልገው!! የራሱን የሪፈረንደም መብቱ ነው! ጉራጌ ክልልነት ካንድ ዲካታተር የሚመጸወተው የለማኝ ሳንቲም አይደለም ! ጉራጌ የሚፈልገው ነጻ ሕዝብ መሆኑን የሚያከብርለት መንግስት!! ዲክታተሩ ከገባው ማለት ነው!!

Post Reply