Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Jirta
Member
Posts:
1505
Joined:
30 Sep 2018, 07:07
መከላከያ ድንበር መጠበቅ ብቻ ሳይሆን ድንበርህንም ጠብቅ! ያለዚያ ተላላኪ ከሆንክ መከላከያነትህ የኦነግ ወይም የወሊድ ይሆናል! አድዋ ላይ እጅህን አንሳ
Report this post
Quote
Post
by
Jirta
»
26 Feb 2023, 01:46
ሀገር የምትፈርሰው መከላከያው ድንበር መጠበቁን ትቶ ይህዝብ ድንበሩን አልፎ የፓርቲ ተላላኪ ፓንት ሲሆንነው:: አድዋ የህዝብ እንጅ የመንግስት በአል አይደልም:: የመከላከያም አይደለም:: ምኒሊክ መከላከያ ይዘው ሳይሆን ህዝብ ይዘው ነው የዘመቱት::
ይሄ ህዝብም ሸኔ ሳይሆን ፋኖ ይባላል::
አድዋ የማንንም ድስት እና ጀበና ሰባሪ መከላከያ ትርኢትም አጀብም አያስፈልገውም:: የህዝብ ነው::
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs