Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Pres. Isaias Afwerki has again committed to end Ethiopian constitutional federalism (18 Feb 2023 Interview)

Post by sarcasm » 18 Feb 2023, 20:15

Isaias Afeworki has again committed to end Ethiopian constitutional federalism on his interview on the 18 Feb 2023. PM Abiy and his PP party have committed to preserve constitutional federalism. Eritrean continued interference in Ethiopian internal sovereign system of government is likely to lead to head-on collision between the two governments.


sarcasm wrote:
16 Feb 2022, 09:02
Afdeyu wrote:
26 Dec 2020, 19:29
The tribal woyane constitution belongs in the trash 🗑
Abiy should uproot the root cause of the chaos in Ethiopia :roll: for the sake of peace ☮️

Abiy told Isaias the he will change the Ethiopian constitution. TDF has forced Abiy to make a u-turn. Isaias sacrificed 10s of thousands Eritreans to achieve this goal. So, what will be Isaias's response for Abiy's u-turn?


በእንዚህ ነገሮች ላይ ብሔራዊ መግባባት እንዲኖር ይፈልጋል :- የፌዴራል ሥርዓቱ፣ ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱ፣ ሕገ መንግሥቱ - ብልፅግና ፓርቲ


በእንዚህ ነገሮች ላይ መግባባት consensus እንጂ ለውጥ change የለም



አገሩን የሚወድ ሰው ሁሉ በመሠረታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት እንዲኖረው ይፈልጋል። ብሔራዊ መግባባት ማለት ሁሉንም ጨፍልቆ አንድ ማድረግና በአንድ ሃሳብ እንዲስማማ ማድረግ ሳይሆን መሠረታዊ በሆኑ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ አተያይ መያዝን የሚመለከት ነው።

ምክንያቱም በአንድ አገር ወይም በአንድ ቤተሰብ ውስጥ እንኳን አንድ ዓይነት አስተሳሰብ ስለማይኖር ሕዝብም በሁሉም ነገር ላይ ይግባባል ማለት አይቻልም። ሆኖም ልዩነቱን አቻችሎ ለድርድር በማይቀርቡ ወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለአገር በሚጠቅም መልኩ በጋራ መስራት የግድ አስፈላጊ ነው።

ከአገር እና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጥቅም አንጻር ለድርድር የማይቀርቡ ነጥቦችን በመለየት የጋራ እስቤና መግባባት መያዝ የሚገባን ጉዳዮች ላይ ብቻ ትኩረት አድርጎ መወያየት ያስፈልጋል።ለአብነትም፣ በመሰረታዊነት ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱ ላይ መግባባት ያስፈልጋል።

ምክንያቱም ሕገ መንግሥቱ ላይ መግባባት ካልተቻለ አብሮ መኖርም ሆነ እንደ አገር የሚታሰበውን ብልጽግና ማምጣት ያስቸግራል።ከሕገ መንግሥቱ በተጓዳኝም በወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት አስፈላጊ ነው። የፌዴራል ሥርዓቱ ላይም ብሔራዊ መግባባት መፍጠር መቻል ሊፈጠሩ ከሚችሉ አላስፈላጊ ክስተቶች ይታደጋል።
Please wait, video is loading...

Tog Wajale E.R.
Senior Member
Posts: 14822
Joined: 31 Oct 2019, 15:07

Re: Pres. Isaias Afwerki has again committed to end Ethiopian constitutional federalism (18 Feb 2023 Interview)

Post by Tog Wajale E.R. » 18 Feb 2023, 20:28

Agga*me Dedebit Woorgach Tigrayian Prostit*utes:--- Stay Away From Ethiopian And Mighty Eritrean Development. Please Go Build Your Stin*cky Sme*lly Killill Dedebit Woorgach Dry Land Tigrai.
Leave These For Eritrean And Ethiopian. You Are Agga*me Mixed With Jebelli Yemeni Not Ethiopian Enough To Be.

Post Reply