Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15457
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

<በዝረራ የተሸነፉት ወያኔዎች ተሸነፉ እንዳይባል፤ ትጥቅ ፈተው ሊገቡ ነው ተብሎ ብልጽግና-ኦነግ እንድያወራላቸው ተስማሙ።> መስከረም አበራ:: ይህ መቶ በመቶ ትክክለኛ አገላለጽ ነው።

Post by Abere » 05 Nov 2022, 10:27

<በዝረራ የተሸነፉት ወያኔዎች ተሸነፉ እንዳይባል፤ ትጥቅ ፈተው ሊገቡ ነው ተብሎ ብልጽግና-ኦነግ እንድያወራላቸው ተስማሙ።> መስከረም አበራ:: ይህ መቶ በመቶ ትክክለኛ አገላለጽ ነው።

ሌላው የመስከረም እውነተኛ አገላለጽ። ብልጽግና ኦነግ የዘወትር የስጋት ምንጭ ወይም ደካማጎን የሆነበት "የሽግግር መንግስት በአስቸኳይ መቋቋም አለበት" የሚለውን ህዝባዊ ግፊት ወያኔ ለአብይ አህመድ እውቅና በመስጠት ስጋቱን እንደ ወያኔ ፍላጎት ከሆነ ለጊዜው አርቦለታል።