Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Ethio 360 Special "ድርድሩ፣ የዐብይ አህመድ መሰረታዊ ጥያቄዎች፣ ብአዴን፣ ህወሓት፣ የራያ እና ወልቃይት ጉዳይ"

Post by Wedi » 01 Nov 2022, 02:52

Ethio 360 Special "ድርድሩ፣ የዐብይ አህመድ መሰረታዊ ጥያቄዎች፣ ብአዴን፣ ህወሓት፣ የራያ እና ወልቃይት ጉዳይ"
:!:


Right
Member
Posts: 4832
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: Ethio 360 Special "ድርድሩ፣ የዐብይ አህመድ መሰረታዊ ጥያቄዎች፣ ብአዴን፣ ህወሓት፣ የራያ እና ወልቃይት ጉዳይ"

Post by Right » 01 Nov 2022, 06:34

It is a power struggle between two rival factions in the same family. Nothing else.

There are two groups of Abiye supporters here. The Eritrean group and the Ethiopian Abiye group. The Eris are not really supporters, they are saboteurs. They have 2 interests: revenge on Weyannies and accessing Ethiopian market through manipulation.
The Ethiopian Abiye group has also 2 groups: naive Ethiopians that have been over taken by their hate to the Weyannies and the group lead by the opportunistic BERHANU Nega in collaboration with the Oromo first believers. Part of this group also works for Eritreans for money.

Time will tell. Sooner or later the stupid war will end and reality will settle.

Until the Weyannies political system get dismantled and the constitution change the cycles of conflict will continue. In case you missed it, Abiye Ahmed said THE WEYANNIES CONSTITUTION AND POLITICAL SYSTEM IS NON NEGOTIABLE. According to him, only one ethnic group (Amharas) in Ethiopia is against the constitution.

Right
Member
Posts: 4832
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: Ethio 360 Special "ድርድሩ፣ የዐብይ አህመድ መሰረታዊ ጥያቄዎች፣ ብአዴን፣ ህወሓት፣ የራያ እና ወልቃይት ጉዳይ"

Post by Right » 01 Nov 2022, 06:48

The Weyannies are a spent force. All that remains is finishing them off decisively.

But PP cadres and the government want you to focus on the Weyannies and the war.

I will repeat, no harm in building park & recreations, libraries, museums, skyscrapers etc. farming, irrigation etc. But until the Weyannies political system dismantled and the constitution changed, the cycle of conflict will continue. That have been built will be burned down.

Buildings, museums, irrigation and farming plans bla bla is a distraction tactic by PP cadres.
Change the constitution and lay the foundation. That is priority #1.

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: Ethio 360 Special "ድርድሩ፣ የዐብይ አህመድ መሰረታዊ ጥያቄዎች፣ ብአዴን፣ ህወሓት፣ የራያ እና ወልቃይት ጉዳይ"

Post by sarcasm » 01 Nov 2022, 08:59

Can anyone really accuse Abiy of changing his mind when what he said from the first weeks of the war is: "ጦርነቱ ክልልን የማስፋት ዓይነት ኣድርጎ የመውሰድ ኣዝማምያዎች ኣሉ። የወሰን ኣካባቢዎች የማስመለስ፤ ኣድርጎ የማቅረብም ሙከራዎች ኣሉ። ይሄም በመሰረቱ ስሕተት ነው። የኣስተዳደር ወሰን ጥያቄ የሚመለስበት ስርዓት ኣለው። ይሄ በግልጽ መታወቅ ኣለበት ?


The Defense Minster said the following after after the start of the war: "ጦርነቱ ክልልን የማስፋት ዓይነት ኣድርጎ የመውሰድ ኣዝማምያዎች ኣሉ። የወሰን ኣካባቢዎች የማስመለስ፤ ኣድርጎ የማቅረብም ሙከራዎች ኣሉ። ይሄም በመሰረቱ ስሕተት ነው። የኣስተዳደር ወሰን ጥያቄ የሚመለስበት ስርዓት ኣለው። ይሄ በግልጽ መታወቅ ኣለበት።" የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር ዶር ቀነአ ያደታ You cannot get clearer and more direct than that!



Check out the Chief of Staff of the Tigray Transitional Administration's interview as well. He stated Abiy's position clearly and he said the president's of Oromia, Afar, Somal, Benshangul and other told hims they are on Tigray's side when it comes to the territorial integrity of Tigray region.

"እኔ ራሴ የአማራ ልዩ ሃይል ከምዕራብ ትግራይ አስወጣቸዋለሁ። ሕወሓትን ስንገጥም እንደተፈጠረው ችግር እንዳይፈጠር፤ systematically እናፍናቸዋለን በቀላል ወጪ" ጠ/ሚ አቢይ




የራያ ሕዝብ ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሰረት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘው ተሻገር ገልጸዋል፡፡


የራያ የወሰንና የማንነት ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሠረት ይመለሳል₋የፌዴሬሽን ምክር ቤት
*****************************


የራያ የወሰንና የማንነት ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሠረት እንደሚመለስ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ፡፡
የራያ ሕዝብ ተወካዮች ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የራያ ሕዝብ የማንነት እና የወሰን ጥያቄ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ያቀረቡ ቢሆንም ለረጅም ጊዜ ምላሽ ሳያገኝ እንደቆየ ገልጸዋል፡፡

አያይዘውም የማንነት ጥያቄ በማንሳታቸው ሞትን ጨምሮ ሌሎች በደሎች በራያ ሕዝብ ላይ ሲፈፀም የቆየ እንደነበረና በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ራያዎች ከቤት ንብረታቸው ሲፈናቀሉ እና ንብረታቸውም ሲወድም እንደነበረ ተወካዮቹ በአካል ቀርበው ያስረዱ ሲሆን ጥያቄአችን ምላሽ ሊሰጠው ይገባል በማለት አቤቱታቸውን አቅርበዋል፡፡

የራያ ሕዝብ ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሰረት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘው ተሻገር ገልጸዋል፡፡
እንደ ከዚህ በፊቱ የሕዝቦችን ጥያቄ በኃይል ለማፈን የሚደረግ አላስፈላጊ ጫና ከሕገ መንግስቱ የሚቃረን ስለሆነ ተቀባይነት የለውም ማለታቸውን ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡

የሕዝቦችን ጥያቄ ሕግን መሠረት በማድረግ ምላሽ በመስጠት ሕብረብሔራዊ አንድነታችንን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
Please wait, video is loading...

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: Ethio 360 Special "ድርድሩ፣ የዐብይ አህመድ መሰረታዊ ጥያቄዎች፣ ብአዴን፣ ህወሓት፣ የራያ እና ወልቃይት ጉዳይ"

Post by sarcasm » 02 Nov 2022, 08:49

sarcasm wrote:
01 Nov 2022, 08:59
Can anyone really accuse Abiy of changing his mind when what he said from the first weeks of the war is: "ጦርነቱ ክልልን የማስፋት ዓይነት ኣድርጎ የመውሰድ ኣዝማምያዎች ኣሉ። የወሰን ኣካባቢዎች የማስመለስ፤ ኣድርጎ የማቅረብም ሙከራዎች ኣሉ። ይሄም በመሰረቱ ስሕተት ነው። የኣስተዳደር ወሰን ጥያቄ የሚመለስበት ስርዓት ኣለው። ይሄ በግልጽ መታወቅ ኣለበት ?


The Defense Minster said the following after after the start of the war: "ጦርነቱ ክልልን የማስፋት ዓይነት ኣድርጎ የመውሰድ ኣዝማምያዎች ኣሉ። የወሰን ኣካባቢዎች የማስመለስ፤ ኣድርጎ የማቅረብም ሙከራዎች ኣሉ። ይሄም በመሰረቱ ስሕተት ነው። የኣስተዳደር ወሰን ጥያቄ የሚመለስበት ስርዓት ኣለው። ይሄ በግልጽ መታወቅ ኣለበት።" የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር ዶር ቀነአ ያደታ You cannot get clearer and more direct than that!





የራያ ሕዝብ ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሰረት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘው ተሻገር ገልጸዋል፡፡


የራያ የወሰንና የማንነት ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሠረት ይመለሳል₋የፌዴሬሽን ምክር ቤት
*****************************


የራያ የወሰንና የማንነት ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሠረት እንደሚመለስ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ፡፡
የራያ ሕዝብ ተወካዮች ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የራያ ሕዝብ የማንነት እና የወሰን ጥያቄ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ያቀረቡ ቢሆንም ለረጅም ጊዜ ምላሽ ሳያገኝ እንደቆየ ገልጸዋል፡፡

አያይዘውም የማንነት ጥያቄ በማንሳታቸው ሞትን ጨምሮ ሌሎች በደሎች በራያ ሕዝብ ላይ ሲፈፀም የቆየ እንደነበረና በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ራያዎች ከቤት ንብረታቸው ሲፈናቀሉ እና ንብረታቸውም ሲወድም እንደነበረ ተወካዮቹ በአካል ቀርበው ያስረዱ ሲሆን ጥያቄአችን ምላሽ ሊሰጠው ይገባል በማለት አቤቱታቸውን አቅርበዋል፡፡

የራያ ሕዝብ ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ መሰረት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘው ተሻገር ገልጸዋል፡፡
እንደ ከዚህ በፊቱ የሕዝቦችን ጥያቄ በኃይል ለማፈን የሚደረግ አላስፈላጊ ጫና ከሕገ መንግስቱ የሚቃረን ስለሆነ ተቀባይነት የለውም ማለታቸውን ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡

የሕዝቦችን ጥያቄ ሕግን መሠረት በማድረግ ምላሽ በመስጠት ሕብረብሔራዊ አንድነታችንን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
Please wait, video is loading...

አብን የሰሜኑን ጦርነት በሰላማዊ አማራጭ ለመፍታት የሚደረጉ ጥረቶችን እንደሚደግፍ አስታወቀ። በሰላም ንግግር ሕገ-መንግሥታዊ መርሆች መጠበቅ እንዳለባቸውም አብን ጠቁሟል።

አብን የሰሜኑን ጦርነት በሰላማዊ አማራጭ ለመፍታት የሚደረጉ ጥረቶችን እንደሚደግፍ አስታወቀ
*************************

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ የሰሜኑን ጦርነት በሰላማዊ አማራጭ ለመፍታት የሚደረጉ ጥረቶችን እንደሚደግፍ አስታወቀ።
ፓርቲው በወቅታዊ ጉዳይ በሰጠው መግለጫ፣ ከአሸባሪው ህወሓት ሥሪት እና ባህሪ አንፃር ቡድኑ ሰላምን አማራጭ እንደማያደርግ ገልጿል።
ቡድኑ ለዓመታት በጭቆና ሥራዓት እና ሕዝብን በጠላትነት ጭምር በመፈረጅ ሲንቀሳቀስ የነበረ መሆኑን የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ መልካሙ ሹምዬ ተናግረዋል።

በ3 ዙር ባደረገው ወረራ በአማራ እና አፋር ክልሎች ሰብአዊ እና ቁሳዊ ውድመት ያስከተለው አሸባሪው ህወሓት፣ ለዳግም 4ኛ ዙር ወረራ ጊዜ መግዣ እና የእፎይታ ጊዜ እየፈለገ እንደሆነም ገልጸዋል።

አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት እና ተቋማት አሸባሪው ህወሓት እንዲያገግም ፍላጎታቸውን እና ድጋፋቸውን በአደባባይ እያሳዩ መሆኑን በመግለጫው ተነሥቷል።

በደቡብ አፍሪካ እየተደረገ ባለው በሰላም ንግግር ሕገ-መንግሥታዊ መርሆች መጠበቅ እንዳለባቸውም አብን ጠቁሟል።
በአማራ እና አፋር የወደሙ ተቋማትን መልሶ ከመገንባት አንፃር ሁሉም ሊረባረብ እንደሚገባም የአብን ሊቀመንበር ዶ/ር በለጠ ሞላ አንሥተዋል።

በሙሉ ግርማይ
Please wait, video is loading...

Post Reply