Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42853
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የደቡብ አፍሪካው አቺ ቢቺቺ እስከ ዕሮብ ይቀጥላል! ደሞ ሌላ ቀጠሮ ይቀጥላል!!!

Post by Horus » 30 Oct 2022, 16:34

እኔ ሆረስ ካህነ አተን ደጋግሜ ብያለሁ፤ በደቡብ አፍሪካ የሚደረገው የጠረጴዛ አቺ ቢቺቺ የሚወሰነው በትግሬ ውስጥ በሚደረገውን የጦር ዉጊያ ሚዛን ነው! ይህን ሚዛን ተከትሎ በየግዜው ዋጋውን እየጨመረ የሚመጣው የኢትዮጵያ መደራደሪያ ጥያቄ አሁን ላይ TDF የተባለ ጦር አንጋች ሙሉ በሙል ካልተፈታና ቁልፍ የሚባሉት የትህነግ ወንጀሎች እጃቸውን ለህግ ካልሰጡ ኢትዮጵያ የትግሬን ጉዳይ አሁን በያዘችም መንገድ እንደ ምትቀጥል አሳውቃለች! That is the reality, take it or leave! It is what it is :lol: :lol: :lol: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 42853
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የደቡብ አፍሪካው አቺ ቢቺቺ እስከ ዕሮብ ይቀጥላል! ደሞ ሌላ ቀጠሮ ይቀጥላል!!!

Post by Horus » 30 Oct 2022, 16:53

የTPLF ወልቃይትና ራያን ማጣት ዘፋኙ ከታች እንደሚለው "የቆጡን ለመያዝ ስትንጠራራ ብብቷ ያለው የትም ተዘራ"! ማለት ነው።


Abere
Senior Member
Posts: 15459
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የደቡብ አፍሪካው አቺ ቢቺቺ እስከ ዕሮብ ይቀጥላል! ደሞ ሌላ ቀጠሮ ይቀጥላል!!!

Post by Abere » 30 Oct 2022, 18:44

ትህነግ ወያኔ ለትግራይ ህዝብ ያተረፈለት ነገር ቢኖር ቂም እና ጥላቻ ብቻ ነው። ትልቅ ጥቁር ነጥብ።

Post Reply