Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

በዛሬው መስቀል አደባባይ ሰልፍ አቢይም አዳነችም ንግግር አላደረጉም! ለምን?

Post by Horus » 22 Oct 2022, 01:23

በጠቅላላው ሰልፉ ውስጥ አንድም የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ የያዘ ሰው አልነበረም ! ለምን?


Horus
Senior Member+
Posts: 42875
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በዛሬው መስቀል አደባባይ ሰልፍ አቢይም አዳነችም ንግግር አላደረጉም! ለምን?

Post by Horus » 22 Oct 2022, 01:47

DTT,
መስቀል የዛሬ 3 ሳምንት ነበር ። ይሀው ምን እንዳልክ አንብብ ! መለስ ዜናዌኮ ልክ እንደ ዚህ ነው ለ27 አመት ልግዛ ብሎ ሲሰቃይ በዚያው የሞተው !!! የማይፈለጉ መሪዎች እስከ ሚወድቁ በጉልበት ገዝተው ተዋርደው ይወርዳሉ !! በቃ በዚህ እጅግ ግዙፍ መንግስት ያዘጋጀው ሰልፍ ላይ እራሱ መንግስትዬው አልተገኘም! አዳማጭ ስለሌለው !!!
https://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=305036

Post Reply