Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ራያ ቆቦ ወሎ ምን ታስቦ ነው ?

Post by sarcasm » 17 Sep 2022, 18:53


Abere
Senior Member
Posts: 15482
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ራያ ቆቦ ወሎ ምን ታስቦ ነው ?

Post by Abere » 17 Sep 2022, 19:10

የወሎ ህዝብ ከትግራይ ህዝብ ጋር አብሮ እየታሸ ነው። የትግራይ ህዝብ ቢያንስ በዘመነ ወያኔ ለ27 አመታት ማር እና ወተት የሞላበት ጊዜ አሳልፏል፤ የወሎ ህዝብ ግን በፊትም በወያኔ ሲታሽ አሁን ደግሞ በኦሮሙማ ዘመን የቄራ ስፍራ ተደርጓል። አሁን አሁን ደግሞ ጭራሽ ጠጉረ ልውጥ ተብሎ አድስ አበባ መግባት አይችልም - ከልጅ እያሱ ከተማ። ምክንያቱም የባሌ እና አሩሲ ተረኛ ሹሞች ፍቃድ አልሰጡም።

Post Reply