ኢትዮጵያ እየፈረሰች ነው፤ መታጠቅ ነው የሚያዋጣው። ልማት የለም፤ አዲስ ቀርቶ ያለውን ፕሮጀክቶች ለመጨረስ አልቻልንም፤ የፌደራል መንግስቱ የሰጠንን መልሶ ይወስድብናል - ሙስጠፌ
ኢትዮጵያ እየፈረሰች ነው፤ መታጠቅ ነው የሚያዋጣው። ልማት የለም፤ አዲስ ፕሮጀክቶች ቀርቶ ያለውን ፕሮጀክቶች ለመጨረስ አልቻልንም፤ የፌደራል መንግስቱ የሰጠንን መልሶ ይወስድብናል። አገር እየፈረሰች ነው። ኢትዮጵያ የምትባል አገር አርኖርም። ዛሬ መሳርያ ካልያዛቹ በስተቀር፤ ነገ በድንበር የምትዋሰኑበት ህዝብ ያጥለቀልቃቹሃል። ስለዚህ ሁሉም ሰው ለራሱ መሆኑ አውቃቹ ተዘጋጁ። - የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ