Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42894
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ዋሽንግተን ዲ ሲ የተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ምን ደረሰ?

Post by Horus » 06 Sep 2022, 13:53

ከዛሬ አመቱ የዲያስፖራ ማዕበል የቀሩት እፍኝ ተሰላፊ እኒህ ናቸው! A fool and his money are soon parted! እንዲሉ

Last edited by Horus on 06 Sep 2022, 14:14, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42894
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዋሽንግተን ዲ ሲ የተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ምን ደረሰ?

Post by Horus » 06 Sep 2022, 14:09

December 10, 2021 የ9 ወር የፖለቲካ ስህተት የሚያመጣው ለውጥ!


Abere
Senior Member
Posts: 15486
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዋሽንግተን ዲ ሲ የተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ምን ደረሰ?

Post by Abere » 06 Sep 2022, 14:56

:lol: :lol: :lol:

ስብሃት ነጋን ከእስር ቤት ያስፈታው ምድር የነቀነው የዲያስፓራ Nomore ሰልፍ ነበር። :mrgreen: የእስር ቤቱ በር ሳይሰበር፤ጠባቂዎቹም ሳይሰሙ ዐብይ አህመድ እራሱን ያስደነገጠው ተአምረኛው Nomore ስብሃት በእስርቤት መሆኑ ነው። የእነ ጅሃር እና የእነ ስብሃት Nomore :lol:

****My question is
do they have questions to Abiy Ahmed (like what is the final goal of this war? Where is it stopping; what will be the future direction of Ethiopia after this war?); have they ever got answers for their question or asked one before? I mean, I am not saying whether they received condominium, land, free airline ticket, free hotel, praiseful guest interview on EBC, etc. I rather mean what qualitative and substantive result their frequent gathering and megaton voice brought for the ordinary Ethiopian now back home?

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ዋሽንግተን ዲ ሲ የተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ምን ደረሰ?

Post by Wedi » 06 Sep 2022, 15:54

Horus wrote:
06 Sep 2022, 13:53
ዋሽንግተን ዲ ሲ የተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ምን ደረሰ?

ከዛሬ አመቱ የዲያስፖራ ማዕበል የቀሩት እፍኝ ተሰላፊ እኒህ ናቸው! A fool and his money are soon parted! እንዲሉ



Horus እነዚህም መገኘታቸው የሚገርም ነው፡፡ ዳያስፖራ ኢትዮጵያውያን ባለፉት አመታት ከመንግስት ጎን በመቆም ላበረክቱት አስተዋጾ ኦነጉ አብይ አህመድ የዳያስፖራን እንቅስቃኤ ስብሃት ነጋን እና የመሳሰሉትን ቱባ ቱባ የህወሃት ባለስልጣናት ያለፍፍርድ ከእስር በነጻ በመልቀቅ ነው ውለታውን የመለሰላቸው፡፡

አብይ አህመድ የዳያስፖራውን እንቅስቃሴ ውሃ የቸለሰበት ከዚያን ግዜ ጀምሮ ነው!!

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ዋሽንግተን ዲ ሲ የተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ምን ደረሰ?

Post by Za-Ilmaknun » 06 Sep 2022, 18:47

ከጥቂት ጊዜ በሁዋላ ፥ይችውም ትጠፋለች፥) ዳውን ዳውን ማናምን የሚለው መንጋ ነገ ወጥቶ ይጮኽ ይሆናል።

ያ ቀልማዳ ማሞ ቂሎ ፥ እርቃኑን ቀረ። የትህነግ ጭንቄ፥ ከተቆረጠ በሁዋላ፣ ተቃውሞዎች ሁሉ በተረኛውና ስግብግቡ ላይ ይሆናል።

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ዋሽንግተን ዲ ሲ የተጠራው የድጋፍ ሰልፍ ምን ደረሰ?

Post by sun » 06 Sep 2022, 20:20

Za-Ilmaknun wrote:
06 Sep 2022, 18:47
ከጥቂት ጊዜ በሁዋላ ፥ይችውም ትጠፋለች፥) ዳውን ዳውን ማናምን የሚለው መንጋ ነገ ወጥቶ ይጮኽ ይሆናል።

ያ ቀልማዳ ማሞ ቂሎ ፥ እርቃኑን ቀረ። የትህነግ ጭንቄ፥ ከተቆረጠ በሁዋላ፣ ተቃውሞዎች ሁሉ በተረኛውና ስግብግቡ ላይ ይሆናል።
And then your tyrannical Neftegna baboon dictators will take over the 50 million Oromos and other Ethiopian nations and nationalities and impose their will freely with out any question being asked. Why is it your business since you are a well known tplf cadre trying to become Sigibgib Xengaraa baleTera ranting from SengaTera? 8)

Post Reply