Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 37266
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

^^^(((JUST IN)))^^^:በኣሸባሪ-ህወሓት እርምጃ ቀጥሏ:-በዚህ መሰረት በዛሬው እለት በሰቆጣ ግንባር በተለያዩ ቦታዎች ቡድኑን የመደምሰስ ስራ ተሰርታል!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 03 Sep 2022, 11:22

Natnael Mekonnen
41m ·
በጁንታው ላይ የሚወሰደው እርምጃ ቀጥሏል። በዚህም የቡድኑ ታጣቂዎችን የመበትን ስራ ቀጥሏል። በዚህ መሰረት በዛሬው እለት በሰቆጣ ግንባር በተለያዩ ቦታዎች ቡድኑን የመደምሰስ ስራ ተሰርታል።

1:- ለአብነትም በሰቆጣ መስመር አብይ በተባለች ቦታ ተሰባስቦ የነበርው ታጣቂ ተደምስሷል፤

2:- ሰቆጣ አካባቢ ሮቢያ በተባለ አካባቢ ተሰባስቦ ለጥቃት ዝግጅት ሲያደርጉ በነበሩ የሽብር ቡድኑ ታጣቂዎች ላይም መብረቃዊ ጥቃት ተፈፅሟል።

3:- በተጨማሪም ወደ ሰቆጣ ሊዘምቱ የነበሩና በዝግጅት ላይ በነበሩ በሰቆጣና በሀሙሲት መካከል በነበሩ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ተወስዷል