Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42902
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የአቢይ አህመድ መንግስት የጉራጌ ዞን ምክር ቤት አባላት በሙሉ አለመከሰስ ምብታቸውን ለማንሳት አንስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል! ጠቅላላ የጉራጌ ሕዝብ መሪዎችን ለማሰር!!

Post by Horus » 28 Aug 2022, 21:16

ጉራጌ ነኝ ምትል ባለህበት መነቃነቂያው ወቅት ላይ ደርሰሃል !!! ጉራጌ አንድ ነው! ጉራጌ ክልል ነው! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን !!!

3ኝውን ዜና ስሙት


Selam/
Senior Member
Posts: 17933
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የአቢይ አህመድ መንግስት የጉራጌ ዞን ምክር ቤት አባላት በሙሉ አለመከሰስ ምብታቸውን ለማንሳት አንስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል! ጠቅላላ የጉራጌ ሕዝብ መሪዎችን ለማሰር!!

Post by Selam/ » 28 Aug 2022, 22:35

ጉራጌ ነኝ የምትል ባለህበት መነቃነቂያው ወቅት ላይ ደርሰሃል፤ የስራ ማቆም አድማና የመንገድ መዝጋት እንቅስቃሴ ማድረግ ያስፈልግሃል። ሀሞትህ መራር እንዲሆን ግን በቅድሚያ ለሀገሩ የሚፉለመውን አማራ ወንድምህን ብረት አንግበህ ማገዝ ይኖርብሃል!!!

ሁሉንም ዜና ስሙት

Horus wrote:
28 Aug 2022, 21:16
ጉራጌ ነኝ ምትል ባለህበት መነቃነቂያው ወቅት ላይ ደርሰሃል !!! ጉራጌ አንድ ነው! ጉራጌ ክልል ነው! ሰብኛ ማለቅ ዬሁን !!!

3ኝውን ዜና ስሙት


Post Reply