Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42903
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጉራጌ ከራሱ ክልልነት የተለየ ማንነትና ድርጅት አይቀበልም! በግፍና በጉልበት የሚጠፈጠፍ ቂጣ ነገ በህዝብ ትግል እናፈርሰዋለን!

Post by Horus » 31 Jul 2022, 14:23

የጉራጌ ዞነ ምክር ቤት አባላት የመርጣቸው የጉራጌ ሓብ ነው። ይህ ምክር ቤት የጉራጌ የራሱን ህዝብ ከከዳ ጉራጌ በሴራው ከጉራጌነት ይነቅላቸዋል ። በገንዘብና በማስፈራራት ሺ ግዜ ግፊት በጠነክር ከነገ ጀምሮ ህዝባችን ትግሉን ይጀምራል ። ጉራጌ ክልል ነው! ዛሬ የደቡብ ፖለቲካ ቀውስ መጀመሪያው እንጂ መጨረሻው አይደለም!