Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

"ወልቃይት ቀይ መስመራችን ነው!" - ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

Post by Ejersa » 12 Jun 2022, 05:04

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ዛሬ ከጎንደር ከተማ ህዝብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት ውይይት "ወልቃይትን በየትኛውም መንገድ ለድርድር የማናቀርበው ቀይ መስመራችን ነው!" ሲሉ ተናግረዋል።

tolcha
Member
Posts: 3585
Joined: 27 Feb 2013, 16:51

Re: "ወልቃይት ቀይ መስመራችን ነው!" - ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

Post by tolcha » 12 Jun 2022, 10:30

Duros min abak endil feleki; eneziya qunxanam Debterra fit Teqeemixo!!!

Post Reply