Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

በኦሮሚያ ውስጥ የሲሚንቶ እጥረት ያመጡት ወያኔዎች ርዝራሽ ናቸው ድረስንበታል። ርህስ መሪው። ቪዲዬ

Post by Ethoash » 01 Jun 2022, 18:52

እነዚህ ርዝራዥ ማን ይተካቸዋል ለሚለው ወርቅ መልስ አለው ። የርዕስ መሪው።

በድርቅ የተፈላቀሉ አሉ በነሱ ይተካል

እንቢ ካለ እርምጃ እንወስዳለን
ኡማ ጎማ ይህንን ወሳኔ የኦሮሙማ ሳይሆን የሀገራዊ ወሳኔ ነው። ማን ሲሚንቶ ስርቶላቹሁ ነው። አሁን እነሱ እንደስሩት ወያኔዎችን እናጠፋለን ሲሉ ትንሽ አይስቀጥጣቸውም አሁን ትንሽ የስላም እጦት አለ የሚሉት ማ ነው ስላሙን የነሳው።