pSrsnot0f3u91l
2
6
h
8iat5
·
የልደቱ አያሌው ክህደት
ዶክተር አረጋዊ በርሄ በ2000 ዓ/ም ባሳተመው "political history of TPLF" በተባለ መጽሐፉ ውስጥ ትህነግ በማኒፌስቶ ደረጃ "ፀረ አማራ እንቅስቃሴ" እንደነበረው በግልጽ ጽፏል። "ንቅናቄው (TPLF) በዘፈን፣ በቀልድ እና በተለያዩ ቲያትራዊ ሥራዎች ውስጥ አማራን የሚያጥላሉ መርዛማ የሆኑ ፕሮፖጋንዳዎች እንዲሰሩ ያበረታታ ነበር ብሎ ከትቧል።
አዲስ ነገር ለማሳየት ሳይሆን "ተረት ተረት" ነገር የምናወራ እንዳይመስል በማስረጃ ለመሞገት ነው።
ዶክተር አረጋዊ የማኒፌስቶው ደራሲዎች እንማን እንደነበሩ ለመጠቆም ሞክሯል። "አባይ ጸሐዬ፣ መለስ ዜናዊና ስብሐት ነጋ ጽፈውት፣ ስዩም መስፍን ካርቱም ሄዶ እንዳሳተመውም" ጭምር ያብራራል።
ሜሮን ጌቱ See less
