ጠሚው የለውጥ ሃዋርያ ተደርገው ሃገሬውን ኣድርንዝዘው በሾኬ ከመጣላቸው በፊት ባለውለታችን የአብዲሳው ልጅ ሽሜ ሁሉን ባያጋልጡት ኖሮ ሳናውቀው ተሰልቅጠን ነበር፣፥
የብሄር እኩልነትን ተጠይፈው የበላይነትን ለማንበር የተጉት ትግሬዎች ዛሬ ላይ ትላንትን በጸጸትና በናፍቆት ቢመለከቱ ፥ ነገር ላይመለስ ተቀየረ። ዛሬም ከስግብግቡና ዘር አጥፊው ትህነግ ስህተት መማር ያልቻለው የኦሮሞ አገዛዝ የጅብ ችኩል ሆኖ ቀንድ መንከሱን ቀጥሎበታል።
የሚፈሰው የንጹሃን ደም ህዝብ ከዳር አንስከ ዳር እያስቆጣ፥ መፈናቀሉ ድርብርብ ችግር እየወለደ፥ ሌብነቱና ስራፈትነቱ የኑሮ ውድነቱን ሽቅብ እያጎነው ፥ ጭምብላሙ ጠቅላይ ሃገርና ህዝብ መምራቱን ችላ ብሎ ማሳ ለማሳ ሲንቀዋለል ታየዋለኽ።
አሁን ላይ ስለተባነነበት መልሶ፥ የትህነግን ጥላ ቢመኝ ባያስገርመንም መጨረሻው ግን ከነሱ የከፋ ለመሆኑ ትንቢት ነጋሪ መሆን አያሻም!!
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4487
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40