Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42917
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የኢትዮጵያ ሕዝብ የጎሳ አንድ ፓርቲ አምባገነንነት በቃ ብሏል! #NoMore Ethnocracy One Party Authoritarianism!

Post by Horus » 22 Mar 2022, 14:11

በዚች አገር የትግሬ ዘረኞች ለ27 አመት ያቆሙት የጎሳ አገዛዝ ዛሬ ኦሮሞችና ሌሎች የጎሳ አምባ ገነኖች አስፋፍተው ሊቀጥሉት ከተመኙ መልሱ አዲስ አብዮት ነው ። የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥያቄ የዎያኔ ትግሬ ሕገ መንግስትና የጎሳ ስርዓት እንዲለወጥ ነው! ሌላ የጎሳ ሌቦች ዘመነ መንግስት መሸከሚያ ሕዝቡ ትከሻ የለውም!



Abere
Senior Member
Posts: 15496
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የኢትዮጵያ ሕዝብ የጎሳ አንድ ፓርቲ አምባገነንነት በቃ ብሏል! #NoMore Ethnocracy One Party Authoritarianism!

Post by Abere » 22 Mar 2022, 14:53

ጎሳ የሚባል በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኝ ብቸኛው የፓለቲካ ቅራቅንቦ ከምድረ-ገጽ ከመጥፋት ውጭ ሌላ ዕጣ እና አማራጭ የለም። የጎሳ ፓለቲካ ፍሬ ጎምርቶ ደም እና እሬሳ አምርቷል። እንደ ቃርምያ የቀሩ ቁሞ አልቃሽ ትህነግ እና ኦነግ ጠዋት ማታ በሚድያ ቢለፈልፉ፤በትልቅ አዳራሽ ግብር ቢዘረጉ ጎሳ ፓለቲካ ከሞተ ከርሟል - ህዝብ የአብዮት ተጋባት አየር እየሸተተው ነው። አብዮት የግድ እየመጣ ነው።

Post Reply