- ሰውዬው የሀብታሙ አያሌዉ ወንድም ይመስላል፡፡ ቢያንስ ስጦሎጂ ግን አብረው ተግተው ስለማደጋቸው አልጠራጠርም፡፡
ቢያንስ ራሱን እንዲያስተካክል ጋዜጠኛው ሊረዳው ሞክሮ ነበር እኮ፡፡ ግና ሰውዬው ከእነ እስክንድር የተነገረውን ብቻ ማውራት ስለነበረበት፣ ጥለውኝ የሄዱት የሞትኩ መስሎአቸው ሳይሆን ሞቼ ስለነበር ነው ይላል፡፡
- ታዲያ እንዴት ዳንክ ለሚለው ባልዲ ራስ በመስቀልና ጥፊ መትቶት ሊሆን ይችላል፡: