"በሃይል'ኮ ያለንን ሁሉ ኣቅም ኣሟጥጠን፤ የሌላንም ኣገር ኣቅም ተጠቅመን ጦርነቱ ኣላለቀም። በሃይል ተሞክሮ fail ኣርጓል፤ ኣልተቻለም። ስለዚህ በሌላ ኣማራጭ መፍታት የግድ ነው።"
"በሃይል'ኮ ያለንን ሁሉ ኣቅም ኣሟጥጠን፤ የሌላንም ኣገር ኣቅም ተጠቅመን ኣላለቀም። ጦርነቱ በሃይል ኣላለቀም። በሃይል ተሞክሮ fail ኣርጓል፤ ኣልተቻለም። ስለዚህ ችግሩን በሌላ ኣማራጭ ለመፍታት መዘጋጀት የግድ ነው።" ቴዎድሮስ አስፋው