Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
sarcasm
- Senior Member
- Posts: 11594
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Post
by sarcasm » 30 Jan 2022, 10:18
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የኢፌዲሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ በሆሳዕና ከተማ የተገነባውን የጀግናው ኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስን የማስታወሻ ሐውልት መርቀው ከፈቱ፡፡
በምረቃ መርሐ ግብሩ የደቡብ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ ቤተሰቦች፣ የቀድሞ የአየር ኃይል ባልደረቦችና ጥሪ የተደረገላቸው ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።
ኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ ለኢትዮጵያ ነጻነት ታላቅ ተጋድሎ ያደረገ ጀግና መሆኑ እየተወሳ ቆይቷል።
በተለይ እርሱ በተመደበበት የአየር ሀይል ጠላትን ድል በማድረግ ታላቅ ጀብዱ የፈጸመ ቆራጥ ታጋይ እንደነበር የቀድሞ ባልደረቦቹ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በሆሳዕና ከተማ የተገነባው የኮሎኔል በዛብህ ጴጥሮስ ማስታወሻ ሀውልትም ለእርሱ ክብር የቆመ መሆኑን ከደቡብ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

-
Axumezana
- Senior Member
- Posts: 19253
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Post
by Axumezana » 30 Jan 2022, 11:03
He deserves recognition! He was and will be the hero of all Ethiopians for giving his life to defend his country. Actually Isaias has blood in his hand for killing a prisoner of war. The war was started by Isaias( that fact was established even by UN) but some adulterous PP officials to please Isaias recently tried to tell us that the war was started by TPLF which is totally wrong and treason. Actually Ethiopia has to build a war memorial for all Ethiopians who gave their life in that war.