Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የባህላዊ ጀንራል ብርሃኑ ጁላ የየፊልድ ማርሻል ማዕረግ ህገመንግስታዊ ያልሆነና የመከላከያ ሠራዊት አዋጅ 1100—2011 አዋጅ የጣሰ መሆኑ ተረጋገጠ!!

Post by Wedi » 08 Jan 2022, 20:06

ካሳ አንበሳው የባህላዊ ጀንራል ብርሃኑ ጁላ የፊልድ ማርሻል ማዕረግ ህገመንግስታዊ ያልሆነና የመከላከያ ሠራዊት አዋጅ ቁጥር 1100—2011 የጣሰ መሆኑ ተረጋገጠ!!

በመከላከያ ሰራዊቱ አዋጅ ቁጥር 1000/2011 መሰረት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የመጨረሻው የሰራዊት ማዕረግ ጀኔራል፡፡ ታዲያ አያ አያልቅበት አብይ አህመድ ለባህላዊ ጀንራል ብርሃኑ ጁላ የፊልድ ማርሻል ማዕረግን የሰጠው ከምን አምጥቶ ነው?? አልበዛም??🤔

Please wait, video is loading...

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: የባህላዊ ጀንራል ብርሃኑ ጁላ የየፊልድ ማርሻል ማዕረግ ህገመንግስታዊ ያልሆነና የመከላከያ ሠራዊት አዋጅ 1100—2011 አዋጅ የጣሰ መሆኑ ተረጋገጠ!!

Post by kibramlak » 09 Jan 2022, 02:26

አብይ ህግን ሳይከተል ወንጀለኞችን የፈታ ህግን ሳይከተል ሹመት ቢሰጥ አይደንቅም፣ ግን ሌላው ጥያቄ እንዴት አንድ የጦር እፕዛዥ ጤርነትን ከግብ ሳያደርስ ፣ ከዛም ብሶ ብስለት በጎደለው አካሄድ ወይም በሴራ ሰላማዊ ህዝብን ያስጨረሰ እና ብዙ ንብረትን ያስወደመ የጦር አዛዥ የመጨረሻውን ከፍተኛ ማእረግ ይሸለማል ? ኧረ በጣም ለከት አጥቷል ሰውየው

Post Reply