Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21746
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ለተፈጠረው ጦርነት ዋናው መንስኤው የአሸባሪው ሕወሓት ቡድን ኢትዮጵያና ኤርትራ በማፍረስ ዓባይ ትግራይን የመመስረት ዓላማ አልሆን ብሎ ስለከሸፈ ነው ተባለ።

Post by Fiyameta » 02 Jan 2022, 15:54

The TPLF terrorists first set the date to the year 2000 to create their Abay Tigray dream, but after Eritrea foiled their 3 major invasion attempts from 1998 to 2000, the TPLF pushed the date to the year 2010. Even after the UN imposed illegal sanctions on Eritrea in 2009, which was designed to tie Eritrea's hands behind her back so as to help the TPLF have an upper hand, the TPLF were no match to Eritrea's military prowess, so they decided to postpone their evil plan again for the year 2020, but something big happened in 2018 that they never saw coming. :P :P :P


The Satanic Manifesto :twisted: :twisted:


Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: ለተፈጠረው ጦርነት ዋናው መንስኤው የአሸባሪው ሕወሓት ቡድን ኢትዮጵያና ኤርትራ በማፍረስ ዓባይ ትግራይን የመመስረት ዓላማ አልሆን ብሎ ስለከሸፈ ነው ተባለ።

Post by Assegid S. » 02 Jan 2022, 19:32

Abdisa wrote:
02 Jan 2022, 15:24
3500 former Bajaj Drivers from Chigray Kilil got promoted to become Uber Drivers :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

እንደ እኔ ጥርጣሬ፦ አሰብ የቀድሞው ህወሃት መሪ አቶ መለስ ዜናዊ (ባህል ነውና ነፍስ ይማር ይባላል) ኤርትራ ውስጥ በኣደራ መልክ ያስቀመጡዋት ወደብ ነበረች። እንደ ህልማቸው ትግራይን ገንጥለው፥ ታላቂቷን "አባይ ትግራይ"ን ሲመሰርቱ ከወንድም ሻቢያ በ"ችሮታ" መልክ የሚቀበሉዋት የኣደራ ዕቃ። ችሮታ ያልኩበትም ምክንያት አሰብ ከትግራይ መገንጠል ቦኋላ በችሮታ መልክ ለትግራይ ብትለገስ የሚያኮርፍ ኢትዮጵያዊ አይኖርምና ነው።

የቀድሞው መሪ ይህን ሲያደርጉ ሁለት እሳቤ ይኖራቸዋል ብዬ እገምታለሁ:

1. የህወሃትና የሻቢያ ወዳጅነት የማይቀየር (ዘላለማዊ) እንደሚሆንና በተገቢው ሰዓት አሰብ ለህወሃት (ትግራይ) እንደመትመለስ

2. ህወሃት ቀድሞውኑ አሰብን የኢትዮጵያ ንብረት ቢያደርግና እንደዛሬው ጊዜውን ጠብቆ ኢትዮዽያውያንን በዘርና ሀይማኖት ሰነጣጥቆ ቢገነጠል … የተሰነጣጠቀው ኢትዮጵያዊ ቢያንስ በአሰብ ጉዳይ ተመልሶ ኣንድ በመሆን ከፍተኛ ጦርነት ሊገጥመው እንደሚችል ከማሰብም ባሻገር፤ ኣንድ ክልል የኣሰብን ወደብ ይዞ እንደ ሀገር ቢገነጠል የሚያመጣው መዘዝ ከውስጥ ብቻ ሳይሆን ከውጭ ሀገራትም የሚመዘዝ መሆኑ

ስለዚህም ከሻቢያ ጋር ተስማምቶ ከጠረፔዛ በታች በኣደራ መልክ አቆይቶከጠረፔዛ በላይ ደግሞ እንደ ኤርትራ ንብረት አስቆጥሮ … ቦኋላ በ"ችሮታ" መቀበሉ የሚያዋጣ መንገድ አድርገው ሳያልሙት አልቀረም ብዬ አስባለሁ።

ታዲያ ምን ዋጋ አለው፦ እንደ ዳዊትና ዮናታን "የሚያስቀና" የተባለው ፍቅር፥ ብዙም ሳይቆይ እንደ አቤልና ቃየል ደም አፋስሶ ... የኣዲስ አበባ ሰው እንዳለው፦ ኢሱም "ጭሱ" ሆነው ... የኣደራዋን ዕቃ "እሙሙዋዋዋ ቀሊጥ!” አሏት።

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21746
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ለተፈጠረው ጦርነት ዋናው መንስኤው የአሸባሪው ሕወሓት ቡድን ኢትዮጵያና ኤርትራ በማፍረስ ዓባይ ትግራይን የመመስረት ዓላማ አልሆን ብሎ ስለከሸፈ ነው ተባለ።

Post by Fiyameta » 02 Jan 2022, 21:33

Assegid S. wrote:
02 Jan 2022, 19:32
Abdisa wrote:
02 Jan 2022, 15:24
3500 former Bajaj Drivers from Chigray Kilil got promoted to become Uber Drivers :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

እንደ እኔ ጥርጣሬ፦ አሰብ የቀድሞው ህወሃት መሪ አቶ መለስ ዜናዊ (ባህል ነውና ነፍስ ይማር ይባላል) ኤርትራ ውስጥ በኣደራ መልክ ያስቀመጡዋት ወደብ ነበረች። እንደ ህልማቸው ትግራይን ገንጥለው፥ ታላቂቷን "አባይ ትግራይ"ን ሲመሰርቱ ከወንድም ሻቢያ በ"ችሮታ" መልክ የሚቀበሉዋት የኣደራ ዕቃ። ችሮታ ያልኩበትም ምክንያት አሰብ ከትግራይ መገንጠል ቦኋላ በችሮታ መልክ ለትግራይ ብትለገስ የሚያኮርፍ ኢትዮጵያዊ አይኖርምና ነው።

የቀድሞው መሪ ይህን ሲያደርጉ ሁለት እሳቤ ይኖራቸዋል ብዬ እገምታለሁ:

1. የህወሃትና የሻቢያ ወዳጅነት የማይቀየር (ዘላለማዊ) እንደሚሆንና በተገቢው ሰዓት አሰብ ለህወሃት (ትግራይ) እንደመትመለስ

2. ህወሃት ቀድሞውኑ አሰብን የኢትዮጵያ ንብረት ቢያደርግና እንደዛሬው ጊዜውን ጠብቆ ኢትዮዽያውያንን በዘርና ሀይማኖት ሰነጣጥቆ ቢገነጠል … የተሰነጣጠቀው ኢትዮጵያዊ ቢያንስ በአሰብ ጉዳይ ተመልሶ ኣንድ በመሆን ከፍተኛ ጦርነት ሊገጥመው እንደሚችል ከማሰብም ባሻገር፤ ኣንድ ክልል የኣሰብን ወደብ ይዞ እንደ ሀገር ቢገነጠል የሚያመጣው መዘዝ ከውስጥ ብቻ ሳይሆን ከውጭ ሀገራትም የሚመዘዝ መሆኑ

ስለዚህም ከሻቢያ ጋር ተስማምቶ ከጠረፔዛ በታች በኣደራ መልክ አቆይቶከጠረፔዛ በላይ ደግሞ እንደ ኤርትራ ንብረት አስቆጥሮ … ቦኋላ በ"ችሮታ" መቀበሉ የሚያዋጣ መንገድ አድርገው ሳያልሙት አልቀረም ብዬ አስባለሁ።

ታዲያ ምን ዋጋ አለው፦ እንደ ዳዊትና ዮናታን "የሚያስቀና" የተባለው ፍቅር፥ ብዙም ሳይቆይ እንደ አቤልና ቃየል ደም አፋስሶ ... የኣዲስ አበባ ሰው እንዳለው፦ ኢሱም "ጭሱ" ሆነው ... የኣደራዋን ዕቃ "እሙሙዋዋዋ ቀሊጥ!” አሏት።
Your logic that says, "Meles gave the port of Assab to Eritrea to keep it for safekeeping while he destroys both Eritrea and Ethiopia," makes no sense whatsoever. It's a logical fallacy. That's like a person saying to his neighbor that he needs to take good care of his eyes in the event that he goes blind and needs to use one of his neighbor's eyes. You don't give something you don't own to someone who owns it, even for a ridiculous reason as safekeeping. For example, what would you say, If someone says to you, "Hey Assegid S, please keep all your money under your mattress so I may easily find it when I break into your home to take it." :lol: :lol: :lol:

Assegid S.
Member
Posts: 950
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: ለተፈጠረው ጦርነት ዋናው መንስኤው የአሸባሪው ሕወሓት ቡድን ኢትዮጵያና ኤርትራ በማፍረስ ዓባይ ትግራይን የመመስረት ዓላማ አልሆን ብሎ ስለከሸፈ ነው ተባለ።

Post by Assegid S. » 02 Jan 2022, 22:02

Fiyameta wrote:
02 Jan 2022, 21:33

Your logic that says, "Meles gave the port of Assab to Eritrea to keep it for safekeeping while he destroys both Eritrea and Ethiopia," makes no sense whatsoever. It's a logical fallacy. That's like a person saying to his neighbor that he needs to take good care of his eyes in the event that he goes blind and needs to use one of his neighbor's eyes. You don't give something you don't own to someone who owns it, even for a ridiculous reason as safekeeping. :lol: :lol: :lol:
Hello Fiyameta; thanks for the comment. But, per of your comment, may I ask: when did "Meles gave the port of Assab to Eritrea to keep it for safekeeping"? and when did "he destroys Eritrea"? If you are able to figure it out, you don't need any stimulant to get sense in your "no sense" 8) Regarding the ownership, well that is what you believe :mrgreen:

Stay safe

Post Reply