Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 29 Dec 2021, 16:00
- ሰፋሪ አማራ በየሄደበት ያንኑ ኃላ ቀር አማርኛ ከመናገር ሌላ የሠፈሩበትን ሀገር ቋንቋ አይማሩም፡፡ በኦሮሚያ የሠፈሩትም ሆኑ ወደ አሜሪካ የኮበለሉት ይህ የሚታይባቸው ሀቅ ነው፡፡ ከዚህ የተነሣ ግን አሜሪካ ቸል ብላ ሊታያቸው የምትችልበት ትዕግስት የጨረሰች ይመስላል፡፡/color]
- ሰሞነኛው ጉዳይ የተነሣው ከሀብታሙ አያሌው እንግሎ-አማርኛ ጋር ተያይዞ ነው፡፡ የዛሬውን ቀዳዳቸውን አድምጡና ፍረዱኝ፡፡ ግራመር ይሉሻል፣ ፕሮናውንስዬሽን ለጆሮ የሚቀፍ ሁኖ ተገኝቶአል፡፡ በጭሩ የሰፋሪዋች እንግሊዝኛ በፋርጣ ሀገር በፎጤ ሲነገር ተገኘ ያስብላል፡፡
- ብዙ ዘመዶቹ ሠፋሪዋች አሉ፣ ግን ሀብታሙ የሚቀደድበት ዩቲዩቭ ስለአጋለጠው ነው፡፡ ስርጭታቸው ኢትዮጵያም ስለሚደርስ ደግሞ ቦሌ አየር መንገድ ላይ አፋን ኦሮሞ ካልቻሉ የይለፍ ወረቀት ክልክል ነው የሚል ይጠብቀዋል፡፡ ወይ ቆማጤ የእጅሽን በላሽ እኮ፡፡ አጃኢባ!