Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15462
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የጄኔራል ሀሰን ከሪሙ ጦር የራያ ኮረም አላማጣን አካባቢ ለመቆጣጠር ከፍተኛ መስዋዕትነት በመክፈል እየገሰገሰ ነው።

Post by Abere » 08 Dec 2021, 10:02

የጄኔራል ሀሰን ከሪሙ ጦር የራያ ኮረም አላማጣን አካባቢ ለመቆጣጠር ከፍተኛ መስዋዕትነት በመክፈል እየገሰገሰ ነው። ቀጣዮ የድል ችቦ በኮረም እና አላማጣ ከተማዎች ያበራል። የኮረም እና አላማጣ አማራዎች እንደ ደሴ እና ኮምቦልቻ በደስታ ሲቃ እና በዕልልታ ይሞላሉ።