Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

አላህ ሲጣላ በትር አይቆርጥም፣ ያደርጋል እንጂ ነገር እንዳይጥም!!!!!

Post by Ejersa » 05 Nov 2021, 11:28

በምስራቅ ወሎ በከሚሴና አካባቢው የኦነግ ሸኔና የህወሓት የፖለቲካ መንፈስ ከእንግዲህ እንዳያቆጠቁጥ ሆኖ እየተቀጠቀጠ ነው። የጥቂቶች የፖለቲካ መንፈስ በሕዝብ ደምና ላብ ወደ መቃብር ይሸኛል።