Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
ANTICO
Member
Posts: 1629
Joined: 30 Nov 2013, 03:48

Message from ዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል

Post by ANTICO » 27 Oct 2021, 11:21

ብሶት የወለደው ለህልውና የሚታገለው የትግራይ ሰራዊት ከማንም ህዝብ ጋር ቂም በቀል የለውም:: የደሴ እና ኮምቦልቻ ህዝብ ከተማ ውስጥ ቤት ውስጥ ሆኖ የሚተኩስ እንዳይኖር ተገቢው እርምጃ ውሰዱ ። የየአካባቢዎቹ ፀጥታ ራሳችሁን ጠብቁ የትግራይ ሰራዊት ደሞ አስፈላጊውን እገዛ ያደርግላችኋል ።




ANTICO
Member
Posts: 1629
Joined: 30 Nov 2013, 03:48

Re: Message from ዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል

Post by ANTICO » 27 Oct 2021, 13:09

እንኳን ደህና መጣቹ!



Post Reply