አጋሮ ከተማ! ላቢይ በአለ ሹመት
እንደ ዛሬ ብሄር ብሄረሰቦች ከመፍላታቸው በፊት አጋሮን ከተማ ያደረጓት ጉራጌዎች ነበሩ !!
Re: አጋሮ ከተማ! ላቢይ በአለ ሹመት
ተሾመ ወልዴ ክላሲክ ግዜ ማይሽረው ! የሸዋ ቆንጆ !
-
Tadiyalehu
- Member
- Posts: 675
- Joined: 29 Jul 2014, 09:53
Re: አጋሮ ከተማ! ላቢይ በአለ ሹመት
እና አሁንስ ጉራጌ አጋሮ ላይ እንዳይሰራ ማን ከለከለው??
አንተ ሰውዬ አስተሳሰብህ የነፍጠኛ ነው።
ደግሞ ውስጥህ ድብቅ የኦሮሞ ጥላቻ እንዳለህ አነጋገርህ ያሣብቅብሃል። ብታድብ ይሻልሃል!
የብሔርብሄረሰቦች መብት እና ማንነት ስለተከበረ መሠለች ስለ ጉራጌ እዚህ 30 ጊዜ የምታወራው!!
ጉራጌን እንደምታከብርና እንደምትወድ ሁሉ ሌሎችንም እንደዝያው ውደድ! ኢትዮጵያዊነት ማለት ያ ነው።
ሳይነኩህ ዘለህ የሰው አናት ላይ ፊጥ አትበል!
አንተ ሰውዬ አስተሳሰብህ የነፍጠኛ ነው።
ደግሞ ውስጥህ ድብቅ የኦሮሞ ጥላቻ እንዳለህ አነጋገርህ ያሣብቅብሃል። ብታድብ ይሻልሃል!
የብሔርብሄረሰቦች መብት እና ማንነት ስለተከበረ መሠለች ስለ ጉራጌ እዚህ 30 ጊዜ የምታወራው!!
ጉራጌን እንደምታከብርና እንደምትወድ ሁሉ ሌሎችንም እንደዝያው ውደድ! ኢትዮጵያዊነት ማለት ያ ነው።
ሳይነኩህ ዘለህ የሰው አናት ላይ ፊጥ አትበል!