Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42804
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አጋሮ ከተማ! ላቢይ በአለ ሹመት

Post by Horus » 01 Oct 2021, 04:14

እንደ ዛሬ ብሄር ብሄረሰቦች ከመፍላታቸው በፊት አጋሮን ከተማ ያደረጓት ጉራጌዎች ነበሩ !!


Horus
Senior Member+
Posts: 42804
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አጋሮ ከተማ! ላቢይ በአለ ሹመት

Post by Horus » 01 Oct 2021, 04:26

ተሾመ ወልዴ ክላሲክ ግዜ ማይሽረው ! የሸዋ ቆንጆ !

Tadiyalehu
Member
Posts: 675
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: አጋሮ ከተማ! ላቢይ በአለ ሹመት

Post by Tadiyalehu » 01 Oct 2021, 10:45

እና አሁንስ ጉራጌ አጋሮ ላይ እንዳይሰራ ማን ከለከለው??
አንተ ሰውዬ አስተሳሰብህ የነፍጠኛ ነው።
ደግሞ ውስጥህ ድብቅ የኦሮሞ ጥላቻ እንዳለህ አነጋገርህ ያሣብቅብሃል። ብታድብ ይሻልሃል!
የብሔርብሄረሰቦች መብት እና ማንነት ስለተከበረ መሠለች ስለ ጉራጌ እዚህ 30 ጊዜ የምታወራው!!
ጉራጌን እንደምታከብርና እንደምትወድ ሁሉ ሌሎችንም እንደዝያው ውደድ! ኢትዮጵያዊነት ማለት ያ ነው።
ሳይነኩህ ዘለህ የሰው አናት ላይ ፊጥ አትበል!

Post Reply