Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Tadiyalehu
Member
Posts: 675
Joined: 29 Jul 2014, 09:53

Re: Discard name of Eritrea: ሸልኮ የወጣው የጃል ማሮ ውሳኔ | ጀነራል ፃድቃን | ጀነራል ምግበይና | ወዲ ወረደ

Post by Tadiyalehu » 29 Aug 2021, 18:15

በጣም ጥሩ ነው። ለህዝባችን ጦርነቱ ከአሃዳውያን ተስፋፊዎች ጋር እንደሆነ በግልፅ ሊነገረው ይገባል። ጦርነቱ የፌደራሊዝም ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ከዝያም ከፍ ያለ እንደሆነ ለህዝብ ሊነገር ይገባል።
እናሸንፋለን!💪💪💪
ትምክህተኞች ይቀበራሉ!

Post Reply