Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 42773
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 07 Aug 2021, 20:15
ይህ ተራ አሰልጣኝ ሳይሆን የሩጫ ሳይንቲስት ነው ። በመጨረሻው 400 ሜትር ሲፋን እንደ ማትቻል ተነግሮ ነበር ። ሰለሞን ባረጋና ሙክታር ኢድሪስ (ሞፋራን ያሸነፈው) እንዲሮጡ በፈቀድላቸው 5000 ወርቅና ብር እናገኝ ነበር ። የኦለምፒክ ኮሚቴ መከሰስ አለበት!
በነገራችን ላይ ከዚህ በኋላ የዘቢዳር ተራራ ውልድ የሆኑት የጉራጌ ልጆችን ጠብቋቸው! ሁለተኛ ኢትዮጵያ አታፍርም !!!
ይህን ጉድ ስሙ ከሩጫው በፊት ምን እንዳለ