Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15427
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ዛሬ የቁርጥ ቀን ቀጠሮ ነው ብሎን ነበር የአማራ ክልል ወያኔን ለመቅጣት:: ጉዳዩ ምን ደረሰ?

Post by Abere » 07 Aug 2021, 19:10

ዛሬ የቁርጥ ቀን ቀጠሮ ነው ብሎን ነበር የአማራ ክልል ወያኔን ለመቅጣት:: ጉዳዩ ምን ደረሰ? ብቻ አፈግፍጉ ሲል ነው የዋለው እንዳትሉኝ። እናንተ ሆይ ለመሆኑ ወሎ ለስንት ብር ነው የተሸጠችው።የፌደራል መንግሥት ገቢ ሚንስተር ከወሎ ሽያጭ ስንት ቢልዮን ብር ገቢ እናዳደረግ ማሳወቅ አይጠበቅበት ይሆናል። ጀኔራሎቹ ናችው ላካ ያለ ደረሰኝ ካርድ ገቢ የሰበሰቡት። ያሳዝናል ያለውል የተሸጠችው ወሎ። አንችን ሳያስበለፅጉ እነርሱ በደምሽ በለፀጉብሽ።ወሎ! አንችን የሂሳብ ማወራረጃ አድርገው ፈረዱብሽ። በሰፋፊ ወረዳ እና አውራጃዎችሽ ላይ ሸፍጠኞች ዕጣ ተጣጣሉብሽ።

Abere
Senior Member
Posts: 15427
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዛሬ የቁርጥ ቀን ቀጠሮ ነው ብሎን ነበር የአማራ ክልል ወያኔን ለመቅጣት:: ጉዳዩ ምን ደረሰ?

Post by Abere » 07 Aug 2021, 20:25

የአራት ኪሎ ቤተ መንግሥት ከመጠበቅ ቅዱስ ላሊበላን መጠበቅ ዋጋ ነበረው። የ 4 ኪሎ እሪ በከንቱ ቤተ መንግሥት ቢመነዘር ከላሊበላ ጋር ወቄት አይሞላም። የሴራ ኪሳራ መቁጠር ሰለቸን።


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ዛሬ የቁርጥ ቀን ቀጠሮ ነው ብሎን ነበር የአማራ ክልል ወያኔን ለመቅጣት:: ጉዳዩ ምን ደረሰ?

Post by AbebeB » 07 Aug 2021, 21:02

Abere wrote:
07 Aug 2021, 19:10
ዛሬ የቁርጥ ቀን ቀጠሮ ነው ብሎን ነበር የአማራ ክልል ወያኔን ለመቅጣት:: ጉዳዩ ምን ደረሰ? ብቻ አፈግፍጉ ሲል ነው የዋለው እንዳትሉኝ። እናንተ ሆይ ለመሆኑ ወሎ ለስንት ብር ነው የተሸጠችው።የፌደራል መንግሥት ገቢ ሚንስተር ከወሎ ሽያጭ ስንት ቢልዮን ብር ገቢ እናዳደረግ ማሳወቅ አይጠበቅበት ይሆናል። ጀኔራሎቹ ናችው ላካ ያለ ደረሰኝ ካርድ ገቢ የሰበሰቡት። ያሳዝናል ያለውል የተሸጠችው ወሎ። አንችን ሳያስበለፅጉ እነርሱ በደምሽ በለፀጉብሽ።ወሎ! አንችን የሂሳብ ማወራረጃ አድርገው ፈረዱብሽ። በሰፋፊ ወረዳ እና አውራጃዎችሽ ላይ ሸፍጠኞች ዕጣ ተጣጣሉብሽ።
Amhara is telling to its host business as usual: talk and beg, if not run. Nothing new, there is no recorded history, even by their Debteras, if there is one that Amhara won. Think of Haileselasie, Mengistu and other Amhara reimes who fled by fear. It is time for another hybrid Amhara incumbent regime to flee the country. But interesting is that they all said they never let their hand to enemy. Agegnehu Teshager is half way away now in Finfinne where he is ready to flee.
Fesamoch eschew.

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ዛሬ የቁርጥ ቀን ቀጠሮ ነው ብሎን ነበር የአማራ ክልል ወያኔን ለመቅጣት:: ጉዳዩ ምን ደረሰ?

Post by sun » 07 Aug 2021, 21:15

Abere wrote:
07 Aug 2021, 19:10
ዛሬ የቁርጥ ቀን ቀጠሮ ነው ብሎን ነበር የአማራ ክልል ወያኔን ለመቅጣት:: ጉዳዩ ምን ደረሰ? ብቻ አፈግፍጉ ሲል ነው የዋለው እንዳትሉኝ። እናንተ ሆይ ለመሆኑ ወሎ ለስንት ብር ነው የተሸጠችው።የፌደራል መንግሥት ገቢ ሚንስተር ከወሎ ሽያጭ ስንት ቢልዮን ብር ገቢ እናዳደረግ ማሳወቅ አይጠበቅበት ይሆናል። ጀኔራሎቹ ናችው ላካ ያለ ደረሰኝ ካርድ ገቢ የሰበሰቡት። ያሳዝናል ያለውል የተሸጠችው ወሎ። አንችን ሳያስበለፅጉ እነርሱ በደምሽ በለፀጉብሽ።ወሎ! አንችን የሂሳብ ማወራረጃ አድርገው ፈረዱብሽ። በሰፋፊ ወረዳ እና አውራጃዎችሽ ላይ ሸፍጠኞች ዕጣ ተጣጣሉብሽ።
Min tiqebaxxiraleh? Take 500 mg of aspirin and a big glass of Camomile tea with honey and then go to sleep as if there is no other day, even tough tomorrow is in fact another day. 8)

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ዛሬ የቁርጥ ቀን ቀጠሮ ነው ብሎን ነበር የአማራ ክልል ወያኔን ለመቅጣት:: ጉዳዩ ምን ደረሰ?

Post by sun » 07 Aug 2021, 21:34

AbebeB wrote:
07 Aug 2021, 21:02
Abere wrote:
07 Aug 2021, 19:10
ዛሬ የቁርጥ ቀን ቀጠሮ ነው ብሎን ነበር የአማራ ክልል ወያኔን ለመቅጣት:: ጉዳዩ ምን ደረሰ? ብቻ አፈግፍጉ ሲል ነው የዋለው እንዳትሉኝ። እናንተ ሆይ ለመሆኑ ወሎ ለስንት ብር ነው የተሸጠችው።የፌደራል መንግሥት ገቢ ሚንስተር ከወሎ ሽያጭ ስንት ቢልዮን ብር ገቢ እናዳደረግ ማሳወቅ አይጠበቅበት ይሆናል። ጀኔራሎቹ ናችው ላካ ያለ ደረሰኝ ካርድ ገቢ የሰበሰቡት። ያሳዝናል ያለውል የተሸጠችው ወሎ። አንችን ሳያስበለፅጉ እነርሱ በደምሽ በለፀጉብሽ።ወሎ! አንችን የሂሳብ ማወራረጃ አድርገው ፈረዱብሽ። በሰፋፊ ወረዳ እና አውራጃዎችሽ ላይ ሸፍጠኞች ዕጣ ተጣጣሉብሽ።
Amhara is telling to its host business as usual: talk and beg, if not run. Nothing new, there is no recorded history, even by their Debteras, if there is one that Amhara won. Think of Haileselasie, Mengistu and other Amhara reimes who fled by fear. It is time for another hybrid Amhara incumbent regime to flee the country. But interesting is that they all said they never let their hand to enemy. Agegnehu Teshager is half way away now in Finfinne where he is ready to flee.
Fesamoch eschew.
Jiloo, :P :P

Min tiqebaxxiraleh? All of those black Lions you have mentioned such as chairman Mengistu Haile Mariam and His Majesty king Haile Selassie I, king of kings, Emperor of the Empire of Ethiopia, real name, Teferi Mekonnen Guddisa nagawo were great men of of their times who artfully played their role be it for good or bad like all prominent world actors who played on world history and able to make history were also themselves prominent Oromos, yes prominent Oromos, far different from loony chatter box ranting incurable parrots like you. I am not saying this because I hate you but because I love and want you to see reality in the face and come to behave rationally and in a balanced manners. Okay? Okay!! :P

Post Reply