Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : በዓብይ ምክንያት አርከበ ዕቁባይ ለታጨበት የተመድ የስራ ሃላፊነት ሳይመረጥ ቀረ

Post by Thomas H » 13 Jul 2021, 10:53

የሠለጠነው ዓለም ለዓብይ ካለው ጥላቻ የተነሣ ለአርከበ ድምፅ ከለከሉት::ለመከልከሉ ዋና ምክንያት ሆኖ የቀረበው ደግም አርከበ የዓብይ አማካሪ ስለሆነ እና ዓብይ ደግሞ በጦር ወንጀለኝነት የሚከሰስ ሰው ስለሆነ ነው::

የጀርመን የፌዴራል የምጣኔ ትብብር እና ልማት ሚኒስትር ገርድ ሙለር ቀጣዩ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተመርጠዋል፡፡

የሠለጠነው ዓለም መሪዎች ሳያነቡ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት የጣሉት የዓብይ የልመና ደብዳቤ


]