Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13066
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 13 Jul 2021, 10:53
የሠለጠነው ዓለም ለዓብይ ካለው ጥላቻ የተነሣ ለአርከበ ድምፅ ከለከሉት::ለመከልከሉ ዋና ምክንያት ሆኖ የቀረበው ደግም አርከበ የዓብይ አማካሪ ስለሆነ እና ዓብይ ደግሞ በጦር ወንጀለኝነት የሚከሰስ ሰው ስለሆነ ነው::
የጀርመን የፌዴራል የምጣኔ ትብብር እና ልማት ሚኒስትር ገርድ ሙለር ቀጣዩ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተመርጠዋል፡፡
የሠለጠነው ዓለም መሪዎች ሳያነቡ ወደ ቆሻሻ ቅርጫት የጣሉት የዓብይ የልመና ደብዳቤ

]