Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል!! ኾረም በትህነግ ሬሳ ክምር ተሞልታለች

Post by Za-Ilmaknun » 12 Jul 2021, 19:36

#ሰበር_ዜና
********
በኢትዮጵያ መንግስት የተኩስ አቁም ጥሪ ያልተቀበለው የህወሓት ታጣቂ ቡድን በኮረም በኩል በከፈተው ትንኮስና ተኩስ በአማራ ልዩ ሀይል ሙሉ በሙሉ ተመክቶ እየተደመሰሰ ይገኛል:: አሻፈረኝ ያለው የህወሓት ታጣቂ ቡድን ኮረም ላይ መሳሪያ የያዙ ልጆችና ሽማግሌዎች መሸሽ የማይችሉ የህወሓት ታጣቂዎች በተደረገባቸው የመልስ ጥቃት ሳይሸሹ ቀርተው ኮረም እሬሳ በሬሳ ሆናለች::