The America TPLF Policy Debacle & What Abiy Ahmed Must Do?
ኢትዮጵያ ሰራዊቷን ከትግሬ ባስወጣች ቅጽበት ትግሬ የቀውስ ጭለማ ውስጥ ተደፍቃለች ።
የትግሬ ሰው በአንድ በኩል ኢትዮጵያን ከጀርባ እየወጋ በሌላ በኩል ኢትዮጵያ እንድትቀልበው፣ መብራት ዉሃ እንትለው የሚፈልግ ሃፍረተ ቢስ ፍጡር ሆኖዋል።
አሜሪካ ለ45 አመት ጠፍጥፋ ተጋገረችህ ቆሻሻ ወያኔ አሁን የራሱ ያሜርካ ራስ ምታት ሆኖዋል ። ትግሬ ዛሬ በራሱ ካልቸር፣ በራሱ የሽፍታ ባህል እየደቀቀ ነው ።
ስለሆነም አሜርካ ተገልብጦ የሰራዊታችን መውጣት እየተቃወመ ነው ። ምግብ አቅርቡ፣ መብራት ስጡ። ያህን አርጉ፣ ያን አርጉ እያለነ ነው።
አቢይ ምን ማድረግ አለበት?
አንድ፣ አመሪካ ወያኔ አሸባሪ ድርጅት ነው የሚለውን የኢትዮጵያ አቋም እንድትቀበል ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጥ ።
ሁለት ፣ ኢትዮጵያ እነዚህን ሸባሪዎች ይዛ ለህግ ለማቅረብ የምታደርገውን ጥረት ሙሉ በሙሉ እንድትደግፍ እና ራሷን ከአሸባሪዎች እንድታላቅቅ ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጥ ።
ሶስት፣ በትግሬ አዲስ ትህነግ የማይቆጣጠረው መንግስት እንዲኖር አሜርካ ግፊት እንድታደርግ መጠየቅ ፣
አራት፣ ኢትዮጵያ እስከ ዛሬ በትግሬ ያፈሰሰችው ገንዘብና ወደፊት ለትግሬ መልሶ ግንባታ የሚወጣውን ባለብዙ ቢሊዮን ዶላር ወጪ አሜሪካ እንድትሸፍን፣ ኢትዮጵያን እንድትክስ ቃል ማስገባት፣
አምስት፣ ለዚህ ሁሉ አንዷ ተጠያቂ ግብጽ ስለሆነች አመሪካ የግብጽን አፍራሽ አቋምና ባህሪ እንዲያስቆም አቢይ ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጥ አለበት
ሌሎችም የረሳኋቸው ጉዳዮች ማካተት ። በአንድ ቃል ይህን ሁኔታ አቢይ እንደ ማርሺያል አርት እንዲመለከተው ግድ ይላል ። ማለትም ያሜርካ ጣልቃ ገብነትን እንደ ጁዶ አዙሮ ለራሱ ሃይልና ግራቪቲ አድርጎ የሚያጫውት ረቁቅ ያልታሰበ ታክቲክ በአስቸኳይ መንደፍና መምራት ግድ ይለዋል ።
Re: The America TPLF Policy Debacle & What Abiy Ahmed Must Do?
Mass killings of civilians by TPLF .....
Re: The America TPLF Policy Debacle & What Abiy Ahmed Must Do?
Horus,
In my opinion, Ethiopians have to open their eyes wide open to the Western powers and their news. Ethiopians should close their ears to their news outlets as well. They have to stop consuming fabricated news. News such as BBC - Tigre etc. They are all about TPLF created and approved by anti-Ethiopian elements. Journalists in Ethiopia either in the government or private should be cautious for not innocently or intentionally relay and disseminate Western fabricated news. Past records show Ethiopians were duped, every aid and every arbitration by the Western power was premeditated and decided in closed door with TPLF to hurt Ethiopia. I know Ethiopians always win in the battlefield, but we have people hungry for false propaganda news. Propaganda news is a poison pill that can instantly kill people and country. We want Abiy Ahmed to be very transparent at least on the big picture of the country. He may too be duped by the Western power. They could be nice talking to him, but working on his back.
In my opinion, Ethiopians have to open their eyes wide open to the Western powers and their news. Ethiopians should close their ears to their news outlets as well. They have to stop consuming fabricated news. News such as BBC - Tigre etc. They are all about TPLF created and approved by anti-Ethiopian elements. Journalists in Ethiopia either in the government or private should be cautious for not innocently or intentionally relay and disseminate Western fabricated news. Past records show Ethiopians were duped, every aid and every arbitration by the Western power was premeditated and decided in closed door with TPLF to hurt Ethiopia. I know Ethiopians always win in the battlefield, but we have people hungry for false propaganda news. Propaganda news is a poison pill that can instantly kill people and country. We want Abiy Ahmed to be very transparent at least on the big picture of the country. He may too be duped by the Western power. They could be nice talking to him, but working on his back.