Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Dawi
Member
Posts: 4311
Joined: 30 Aug 2016, 03:47

በወያኔ የስርዓቱ ባለቤትነት የትግራይ ልሒቅ በሙሉ የ"በላይነትን"፣መጠቀምን፣ ለምደዋል፣ እኩልነትን እንደ ሽንፈት ነው የሚወስደው፣ ዶር ዐብይ የሚያወራው እኩልነትን አሰፍራለሁ ነው(የኔታ ት)

Post by Dawi » 30 Jun 2021, 17:03

በወያኔ የስርዓቱ ባለቤትነት የትግራይ ልሒቅ በሙሉ የበላይነትን፣ መጠቀምን ለምደዋል፣ እኩልነትን እንደ ሽንፈት ነው የሚወስደው፣ ዶር ዐብይ የሚያወራው እኩልነትን አሰፍራለሁ ነው። ስዩም ተ (የኔታ ትዩብ Yeneta Tube)

"የትግራይ ልሒቃን ዘረፋና ሌብነትን ለምደው ተላምደው ስለኖሩ እኩልነትን ስድብ ይመስላቸዋል፤ ነው እያልኩ ያለሁት ። ስለሆነም አይቀበሉም።"