Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : ተሸናፊው ዓብይ አህመድ ዛሬ ከ100,000 በላይ ወታደሮች በብርሸለቆ ማሠልጠኛ ት/ቤት አስመረቀ

Post by Thomas H » 29 Jun 2021, 09:46

የመከላከያ ሚኒስቴር የ33ኛ ዙር ምልምል ወታደሮችን በአሁኑ ሰዓት በማስመረቅ ላይ ይገኛል። በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ት/ቤት ሲሰለጥኑ የነበሩ ከ100,000 በላይ ወታደሮች የተሰጣቸውን ስልጠና አጠናቀዋል። ተመራቂዎቹ ከመደበኛው ሠራዊታችን ጋር በመቀላቀል አዲስ አበባን ከወያኔ ጥቃት እና ወረራ ይመክታሉ ተብሎ ይጠበቃል::


የትግራይ መንግሥት ደግሞ ለኢትዮጵያ መንግሥት ቆዩ የእነዚህ ወታደሮች ምርቃትን አቆዩልን ለጊዜው ቀለብ የለንም ለኛም አስቡልን እንጂ ብሏል:: ከዚህ በተጨማሪም እንዴት እጅ እደሚሰጥ በዛው አስተምሯቸው ሲል መክሯል::