Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Thomas H
Senior Member
Posts:
13066
Joined:
27 Jan 2007, 16:30
Location:
Kaliti
Contact:
Contact Thomas H
Website
ሰበር ዜና : ተሸናፊው ዓብይ አህመድ ዛሬ ከ100,000 በላይ ወታደሮች በብርሸለቆ ማሠልጠኛ ት/ቤት አስመረቀ
Report this post
Quote
Post
by
Thomas H
»
29 Jun 2021, 09:46
የመከላከያ ሚኒስቴር የ33ኛ ዙር ምልምል ወታደሮችን በአሁኑ ሰዓት በማስመረቅ ላይ ይገኛል። በብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ት/ቤት ሲሰለጥኑ የነበሩ ከ100,000 በላይ ወታደሮች የተሰጣቸውን ስልጠና አጠናቀዋል። ተመራቂዎቹ ከመደበኛው ሠራዊታችን ጋር በመቀላቀል አዲስ አበባን ከወያኔ ጥቃት እና ወረራ ይመክታሉ ተብሎ ይጠበቃል::
የትግራይ መንግሥት ደግሞ ለኢትዮጵያ መንግሥት ቆዩ የእነዚህ ወታደሮች ምርቃትን አቆዩልን ለጊዜው ቀለብ የለንም ለኛም አስቡልን እንጂ ብሏል:: ከዚህ በተጨማሪም እንዴት እጅ እደሚሰጥ በዛው አስተምሯቸው ሲል መክሯል::
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs