Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የማይገባ መስዋእት መክፈል አግባብ አይደለም - ተጻፈ በዋሲሁኔ ተስፋዬ

Post by sarcasm » 24 May 2021, 10:02

Why are the non-Amhara Ethiopians in all of the rest 9 regions paying the price for Amhara Region's mistakes?

የማይገባ መስዋእት መክፈል አግባብ አይደለም ፡ ዛሬ የጉዞ ማእቀብ ነገ ደግሞ ሌላ ሊቀጥል ይችል ይሆናል ፡ ለዚህ ሁሉ ደግሞ መዘዙ በዋነኛነት የአማራ ክልል ልዩ ሃይል ከትግራይ ይውጣ በሚለው ምክንያት ነው ።

ሲጀመር ያለማእቀብም መውጣት ነበረበት ፡ ከህገመንግስቱ እውቅና ውጭ የተቋቋመ የአንድ ክልል ልዩ ሃይል በአንድ ክልል ውስጥ ተቀምጦ የሚከርምበት ምክንያት የለም ።

ከሃገሩ የት ይውጣ ለሚለው የኦሮሚያ ልዩ ሃይል በትግራይ ክልል የለምኮ በምን ተለይቶ ነው የአማራ ልዩ ሃይል ትግራይ የሚኖረው ፡ ፡ ጦር የያዘ ሃይል በሌላው ክልል ውስጥ የሚቆይበት ምክንያት የለም ። የአማራ ልዩ ሃይል ከትግራይ ክልል ይውጣ !!!

Please wait, video is loading...

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: የማይገባ መስዋእት መክፈል አግባብ አይደለም - ተጻፈ በዋሲሁኔ ተስፋዬ

Post by Guest1 » 24 May 2021, 12:46

ገርሞኝ ነው።
የወልቃይት አማራ ነው የሚወጣው? አይደለም። የወልቃይት አማራው ልዩ ሃይል ይውጣ ነው የተባለው? አይደለም? ተምታታብኝ። አሃ! የወልቃይት አማራ ልዩ ሃይል ሳይሆን የአማራ ልዩ ሃይል? ክክክክክክክክክክክክ
ህገመንግስቱ ተጥሷላ! ክክክክክክክክ
በህገመንግስቱ መሰረት። የወልቃይት አማራ በትግራይ ክልል ይተዳደር ነበርና የትግራይ ልዩ ሃይል ወይም ፓሊስ ጠባቂው ነበርና የወልቃይት የአማራ ልዩ ሃይል ይውጣ? ክክክክክ ትክክል ? ወይስ አሁንም ተምታቶብኛል? ክክክክክክክክክ

መፍትሄ የሚባል ነገር ማምጣት የማይችል ተቃዋሚ። ማን ነበር ያለው?
አቢይ። እውነት እኮ ነው! ክክክክክክክክ


Post Reply