Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ፤ የሴቱን አናውቅም ወንድ አንድ ሰው ሞተ የሚለው የወቅቱ አዝማሪ ግጥም ምን ያመለክታል?

Post by AbebeB » 25 Apr 2021, 22:18

አዝማሪው ይህን የገጠመው በወቅቱ አብሲንያን አንድ ለማዳረግ በቅማንቱ ልጅ አፄ ቴዎድሮስና አብሲንያን አልቀበልም ባለችው በወሎ ኦሮሞይቱ ወርቂቱ መካከል ጦርነት ነበር፡፡ በሰላሙ ጊዜ የወርቂቱን ልጅ በጉዲፈቻ ወደ መቅደላ ቤተ-መንግስት አስቀድሞ ወስዶ የነበረው ቴዎድሮስ የወርቂቱን ልጅ ገድሎ እንደጣለው ወሬው ወርቂቱ ጆሮ ደረሰና ጦሩዋን አስከትላ መቅደላን ከበበችና ቴዎድሮስን ገደለችው፡፡

ከሁለቱም ወገን ተዋጊዎች የሞቱ ቢሆንም መሪዎች ቅድሚያ ይሰጣቸዋልና የአፄውን ሞት ለመግለጽ፤
መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ፤
የሴቱን (የወርቂቱን) አናውቅም፣
ግን ወንድ አንድ ሰው ሞተ (ብቸኛው ጀግናችን ቴዎድሮስ ሞተ)፣
በማለት በቅኔ የተገለጸበትን የአዝማሪ ቅኔ ያመለክታል፡፡

የእንግሊዙ ጀኔራልም ቴዎድሮስ ከሞተ ደርሶ የቴዎድሮስን ሬሳ ለይተው ያስረከቡት የወርቂቱ ጦር አባላት መሆናቸውን መስክሮአል፡፡

Abere
Senior Member
Posts: 15352
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ፤ የሴቱን አናውቅም ወንድ አንድ ሰው ሞተ የሚለው የወቅቱ አዝማሪ ግጥም ምን ያመለክታል?

Post by Abere » 25 Apr 2021, 22:39

የትግሬንም ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ፣
የሸዋን ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ፣
የጎጃምን ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ፣
ወንድ ያለራሳቸው ገድለውም አየውቁ።
AbebeB wrote:
25 Apr 2021, 22:18
አዝማሪው ይህን የገጠመው በወቅቱ አብሲንያን አንድ ለማዳረግ በቅማንቱ ልጅ አፄ ቴዎድሮስና አብሲንያን አልቀበልም ባለችው በወሎ ኦሮሞይቱ ወርቂቱ መካከል ጦርነት ነበር፡፡ በሰላሙ ጊዜ የወርቂቱን ልጅ በጉዲፈቻ ወደ መቅደላ ቤተ-መንግስት አስቀድሞ ወስዶ የነበረው ቴዎድሮስ የወርቂቱን ልጅ ገድሎ እንደጣለው ወሬው ወርቂቱ ጆሮ ደረሰና ጦሩዋን አስከትላ መቅደላን ከበበችና ቴዎድሮስን ገደለችው፡፡

ከሁለቱም ወገን ተዋጊዎች የሞቱ ቢሆንም መሪዎች ቅድሚያ ይሰጣቸዋልና የአፄውን ሞት ለመግለጽ፤
መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ፤
የሴቱን (የወርቂቱን) አናውቅም፣
ግን ወንድ አንድ ሰው ሞተ (ብቸኛው ጀግናችን ቴዎድሮስ ሞተ)፣
በማለት በቅኔ የተገለጸበትን የአዝማሪ ቅኔ ያመለክታል፡፡

የእንግሊዙ ጀኔራልም ቴዎድሮስ ከሞተ ደርሶ የቴዎድሮስን ሬሳ ለይተው ያስረከቡት የወርቂቱ ጦር አባላት መሆናቸውን መስክሮአል፡፡

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ፤ የሴቱን አናውቅም ወንድ አንድ ሰው ሞተ የሚለው የወቅቱ አዝማሪ ግጥም ምን ያመለክታል?

Post by AbebeB » 25 Apr 2021, 22:59

Abere wrote:
25 Apr 2021, 22:39
የትግሬንም ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ፣
የሸዋን ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ፣
የጎጃምን ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ፣
ወንድ ያለራሳቸው ገድለውም አየውቁ።
AbebeB wrote:
25 Apr 2021, 22:18
አዝማሪው ይህን የገጠመው በወቅቱ አብሲንያን አንድ ለማዳረግ በቅማንቱ ልጅ አፄ ቴዎድሮስና አብሲንያን አልቀበልም ባለችው በወሎ ኦሮሞይቱ ወርቂቱ መካከል ጦርነት ነበር፡፡ በሰላሙ ጊዜ የወርቂቱን ልጅ በጉዲፈቻ ወደ መቅደላ ቤተ-መንግስት አስቀድሞ ወስዶ የነበረው ቴዎድሮስ የወርቂቱን ልጅ ገድሎ እንደጣለው ወሬው ወርቂቱ ጆሮ ደረሰና ጦሩዋን አስከትላ መቅደላን ከበበችና ቴዎድሮስን ገደለችው፡፡

ከሁለቱም ወገን ተዋጊዎች የሞቱ ቢሆንም መሪዎች ቅድሚያ ይሰጣቸዋልና የአፄውን ሞት ለመግለጽ፤
መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ፤
የሴቱን (የወርቂቱን) አናውቅም፣
ግን ወንድ አንድ ሰው ሞተ (ብቸኛው ጀግናችን ቴዎድሮስ ሞተ)፣
በማለት በቅኔ የተገለጸበትን የአዝማሪ ቅኔ ያመለክታል፡፡

የእንግሊዙ ጀኔራልም ቴዎድሮስ ከሞተ ደርሶ የቴዎድሮስን ሬሳ ለይተው ያስረከቡት የወርቂቱ ጦር አባላት መሆናቸውን መስክሮአል፡፡
Abere,
ስንተኛ ክፍል ቆጥረሀል?
የእኔን ፈለግ መከተልና እንደ ምሁር ማለትም የፈለከውን ወይንም የኮሜንትህን ጭብጥ (central theme) ማሳየት ይጠበቅብሀል እኮ፡፡

Post Reply