Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 44490
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አቢይ አህመድን ከስልጣን የሚያወርደው የራሱ የብልጽኛ ቡድኖች የጎሳ አደረጃጀት ነው

Post by Horus » 06 Apr 2021, 15:35

አሜሪካና አውሮፓ ባኢትዮጵያ ያለው መንግስት ህግና ሰላም ማስጠበቅ ስለማይል የተመድ ሰላም አስከባሪ መግባት አለበት እያሉ ባሉበት በዚህ ወቅት የኦሮሞ ጎሳ ተረኞች የሰለጠኑበት ግድያና ማፈናቀል እስከ ቀጠሉና እነ አቢይ ጆሮ ዳባ ልበስ እስካሉ ድረስ አንድ ቀን ኢትዮጵያዊይኖች ራሳቸው የተመድ ሰላም አስከብሪ እንዲገባ የሚጠይቁበት ቀን እሩቅ አይሆንም ። ጆር ያለው ይስማ ! ህሊና ያለው ያስብ !! ሆረስ አይነ ኩሉ ነኝ !!!