Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Abaymado
Member
Posts:
4615
Joined:
27 Sep 2017, 21:56
ታምራት ነገራ እንደመጣለት ባይተረተርስ?
Report this post
Quote
Post
by
Abaymado
»
03 Apr 2021, 07:26
የታምራት ነገራን ውይይት ባብዛኛው ሲያጋጥመኝ እከታተለዋለሁ:: የሃሳብ መዋዤቅ ይታይበታል:: በፊት ይል የነበረውን እናቃለን አሁን እያለ ያለውን እናቃለን::
ሁለት ነገሮች ግን ከእሱ አያግባቡኝም ::
አንድ ወለጋ በኦሮምያ ነገስታት ነው የተመሰረተችው ይለነናል :: ከየት ነው ያገኘው ይሄንን?
ሁለት አብይ ኢሳያስ አፈውርቂን ላይ ይዝመት ፊቱን ያዙር ብሎናል:: እንዴት ነው ይህ የሚሆነው? ምን አይነት ምክር ነው?
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs