Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 17 Mar 2021, 16:31
በስዕሉ የምትመለከቱዋቸው ሰዎች የኮ/ል አብይ አህመድ እውነተኛ ቤተሠቦች ናቸው ተባለ፡፡ በአሁኑ ጊዜ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የምዕራብ ዕዝ ም/አዛዥ እና የኮ/ል አብይ የእናት ወንድም ብ/ጄራል አለማየሁ ወልዴ እና የኮ/ል አብይ እናት ወ/ሮ ትዝታ ወልዴ ናቸው፡፡ ኮ/ል አብይ ወደ መከላከያ እንዲገባም የተደረገውም በብ/ጄነራል አለማየሁ ወልዴ (የትዝታ ወልዴ ወንድም ማለት ነው) ተመርጦ ነበር ተብሎአል፡፡
የሁለቱም ብ/ጄ/ል ዓለማየሁ እና ወ/ሮ ትዝታ ትውልድ ቦታ ጎንደር መሆኑ የተገለጸ ሲሆን የደም ስራቸው ከአማራ ጋር የተያያዘ መሆኑ ይፋ ነው፡፡
ወ/ሮ ትዝታ ወልዴ አብይን ከአረገዘች በኃላ ነበር ወደ ጅማ የተጓዘቸው እናም አብይን ከእንጀራ አባቱ አቶ አህመድ ጋር ያያዘችው በእንጀራ አባትነት ብቻ ነበር፡፡
Bible says “Now the serpent was more subtle than any beast of the field which Jehovah God had made.” Gen 3:1

-
Wedi
- Member+
- Posts: 8649
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Post
by Wedi » 17 Mar 2021, 16:36
From you post I can definitely conclude that his father is Galla!! That is why you did not write anything about his galla father!!

-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 17 Mar 2021, 16:46
Wedi wrote: ↑17 Mar 2021, 16:36
From you post I can definitely conclude that his father is Galla!! That is why you did not write anything about his galla father!!
Wedi,
What is your logic or evidence, if any, to say this? I rewrote the translated information as I got.
BTW, the source is this፡
Link፡
https://kichuu.com/%e1%88%88%e1%8a%a6%e ... %e1%8b%a8/