Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11590
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ሑመራ ከተማ ውስጥ እናትና ልጅ በአማራ ልዩ ሀይል ተደፍረዋል።" የኣቢይ activist ወልቀታይ መለስ ብስራት

Post by sarcasm » 05 Mar 2021, 21:19

ሑመራ ከተማ ውስጥ እናትና ልጅ በአማራ ልዩ ሀይል ተደፍረዋል።

በጨካኞች የተደፈረችው እህታችን በአክሊል ያገባች የስድስት ወር ሙሽራ ነች።

እናትና ልጅ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል እርድታ እየተደረገላቸው ቢሆንም እናትዋ መናገር ብትጀምርም ልጅዋ ግን ምንም እስካሁን አትናገረም።

ሑመራ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል ብዙ ህፃናት ልጆች የተደፈሩ የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛሉ


Please wait, video is loading...