Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13065
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : ወደ መቀሌ እየበረረ የነበረው ቦይንግ 767 ወያኔን ፈርቶ ጉዞውን ሳይጨርስ ወደ አዲስ ተመለሰ

Post by Thomas H » 05 Mar 2021, 10:48

አሉላ አባነጋ አየር ማረፊያ ውስጥ 4 የወያኔ ወታደሮች ስለታዩ በአስቸኳይ አይሮፕላኑ እንዲመለስ ተደርጓል:: እኛ ገና መልሶ ማጥቃቱን አልጀመርንም እነሱ ግን ቅዘን በቅዘን ሆነዋል::ለምሳሌ የኢትዮ ኤርትራ ጦር ቃል አቀባይ ብርሃኑ ጁላ ከትግራይ መውጣት አለበኝ ብሎ ሥልጣኑን ለቆ በባሕላዊው ጄኔራል ዮሐንስ ተተክቷል::