Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11596
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስራዎችና የመንግስት አካውንቶች ወደ ኦሮሚያ ባንኮች መዘዋወራቸው አነጋጋሪ ሆኗል።

Post by MINILIK SALSAWI » 18 Feb 2021, 04:36

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስራዎችና የመንግስት አካውንቶች ወደ ኦሮሚያ ባንኮች መዘዋወራቸው አነጋጋሪ ሆኗል።

ከመንግስት ባንክ የመንግስትን ገንዘቦች አውጥቶ ወደ ግል ባንክ ማዘዋወሩ እጅግ አደገኛ አካሔድ በመሆኑ ሕዝቡ ነገን ስጋት ገብቶታል። እንደ መከላከያ፣ አየር መንገድ፣ ቴሌ፣ መብራት ሐይል ወዘተ የመንግስት ተቋማት አካውንቶችን ወደ ኦሮሚያ ባንኮች እንዲያዘዋውሩ እየተደረገ ያለው የስራ ሂደት ለሐገር እጅግ አደገኛ መሆኑ ተሰምቷል። በተለይ መከላከያ በኤል.ሲ. የሚገቡ ዶክመንቶች አገራዊ ሚስጥራት በመሆናቸው ከመንግስት ባንክ ወደ ግል ባንክ መዞሩ ሌላ ጥያቄ ማስነሣቱ አይቀርም።

https://mereja.com/amharic/v2/458250