Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Wedi
- Member+
- Posts: 8649
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Post
by Wedi » 12 Feb 2021, 16:44
በኦሮሙማ እስከ አጥምቱ እየተጋጠ የሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኪሳራ ገጠመው፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የገቢ እድገቱ መጠን 26% ሲሆን የወጭ መጠኑ 39% መሆኑ ተገለፀ፡፡ ስለዚህ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በነጌቲቭ 13% (- 13% ) ቁልቁል እያደገ ነው!!
Please wait, video is loading...