Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42476
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኦሮሞ አድዋን ማክበር ብቻ ሳይሆን የምኒልክን ታላቅነት ለልጆቻቸው ያስተምሩ !

Post by Horus » 29 Jan 2021, 11:53

አድዋ በኦሮሞ ክልል መከበሩ ጥሩ ጅማሮ ነው ። የኦነግ ጃዋራዊ ጥላቻ መደከም ያሳያል። አሁን የኦሮሞ ስራ መሆን ያለበት በራሱ በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራ ትውልድ እንዲያገኙ የምኒልክን ታላቅ መሪነት ለልጆቻቸው ያስተምሩ!!




Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

Re: ኦሮሞ አድዋን ማክበር ብቻ ሳይሆን የምኒልክን ታላቅነት ለልጆቻቸው ያስተምሩ !

Post by Jirta » 29 Jan 2021, 15:19

ጋላ የመሆን ጥቅሙ እዚህ ላይ ነው:: ትላንት ያልከውን ዛሬ ጭንቅላትህ አያስታውስልህም እንደልብህ ተለዋወጣለህ:: አድዋን ከማክበር በፊት ለልጅ ልጆቻቸው እውነተኛውን የኢትዮጵያን እና የእነርሱን ስደተኝነት ታሪክ በሚገባ በግልፅ ያስተምሩ:: ስለሚኒሊክ መልካሙን ሳይሆን እውነተኛውን ታሪክ ያስተምሩ ::ጥፋቱን ለመመሪያ ያስታውሱ:: በሚኒልክ ጥላቻ ላለፉት ሁለት አመታት ስንት ኢትዮጵያዊ በማያውቀው ታሪክ በጋላ ተገደለ:: ተፈናቀለ:: ይህን አሁን ረስተውታል:: ሀውልቱ ይፍረስ ፈረሳችን ይመለስሲሉ ከርመዋል:: ንጉሱ ፈረስ የለው የኦሮሞ ከብት ግን ባለፈረስ ነበር አላ በአፉ የሞተው የጋላ ጭንጋፍ ሀጫሉ::
ለዘልዓለም ጋላ ባልተፈጠረበት ሀገር እና ታሪክ ላኮራ አይችልም:: እኛ ለሞራል ኢትዮጵያዊ ልናደርጋቸው ብንሞክርም እነርሱ ግን እውነቱን ያውቁታል:: ህሊናቸው ከስደተኛነት እና ጭቆና መላቀቅ አይችልም:: ይህ የሚሆነው ኬንያ ሲገቡ ብቻ ነው::
ለኦሮሞ የኢትዮጵያ ታሪክ ማለት ትላንት አዲሱ እና ታዬ የነገሩት ነው::


Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: ኦሮሞ አድዋን ማክበር ብቻ ሳይሆን የምኒልክን ታላቅነት ለልጆቻቸው ያስተምሩ !

Post by Ethoash » 30 Jan 2021, 07:35

አድዋ will become a regional issue ....

ኦሮሞዎች የሚሊልክን የሙታን ቀን ያከብራሉ ። አማራ ደግሞ የመለስን ልደት ቀን የሚያከብሩ ከሆነ። ያለበለዚያ የኔን ብቻ አክብሩልኝ ማለት አይነፍፍም። ሶማሌዎች የመንግስቱን የሙታን ቀን ያከብራሉ፨ ጉራጌዎች እንዳዋጣው የጃኑሔን የሞት ቀን ያከብራሉ ማለት ነው። እንዲህ ስንስማማ ያምርብናል።

Post Reply