Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

አንድም የህውሃት አባል እና አመራር በቁጥጥር ሥር አልዋለም። AbebB

Post by Jirta » 10 Jan 2021, 15:54

ይህን የምለው ለማጽናናት ነው። ይህ ደግሞ የኛ የደብተራዎች ባህል ነው። የአጋሜዎች አይደለም። አቤቢ በል አሁን እውነት መስሎህ እንቅልፍህን ተኛ። ለትግሬና ለኦሮሞ አንዲህ ነው የምተነገረው። ያምንሃል። ከዚያ ትግራይ ደውሎ ያጣራል።
የዛሬ አመት ደግሞ የምንዘገበን እያዘጋጀን ነው። ሰባሪዎች ይቀጥላሉ።
ኢትዮጵያን የሚነካ ይቃጠላል። እራሱ ይነዳል። ይሄ የኛ የደበተራዎች መልክት ነው። ካልገባችሁ እናብራራለን። እንደ ቢራቢሮ እየገባችሁ አትለቁ።

ቻው!