ጁንታዎች ናቸው እኮ፡፡
እነ ኤርሚያስ በሼም የተሞላው ዕውቀት ኣልባ ትንተና ይሰጣሉ፡፡ እና ሳያነቡ መጽፍ ይጠቅሳሉ፣ ራሳቸውንና ራሳቸውን ብቻ እንደ መረጃ ምንጭ ይጠቀማሉ፡፡ የሚገርመው ደግሞ ከራሳቸው ጋር እጅግ ሲቃረኑ ይኖራሉ፡፡ እንዲህ የሚያደርጉትን ወሬ በመርህ እንኖራለን፣ እንሰራለን ይላሉ፤ በዩቲዩብ ብቅ ብለው፡፡ ለዚህ ነው ለመርህ ያላቸው ዕውቀትና ግንዛቤያቸው ጥራጣሬ ውስጥ የወደቀው፡፡
እኔ ከሀበሻ ጋር መቆጠሬ ብቻ ነው የሚቆጨኝ፡፡ መቼስ ማል ጉዳኒ ነው ይኼ እኮ!