Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

ዶክተር አብይ ኢትዮጵያ ውስጥ አምላክ ይናገረኛል(via 5G Network) የሚሉ ነብዩችን ጁንታውን ፈልገው ካቀረቡ 10 ሚሊዮን ብር እንደሚያገኙ አሳወቁ

Post by clear12 » 19 Dec 2020, 17:48

ኢትዮጵያ ውስጥ ነብይ ነን የሚሉ ሰዎች አምላክ የሚናገራቸ ከሆነ (via 5G Network) ለምን ከደሃው ከሚዘርፉ ጁንታው ያለበትን ተናግረው 10 ሚሊዮን ብር አይወስዱም :idea: :idea: ኮሮናን መዳኒት አገኘሁ ብለው ተደበቁ አሁን ደግሞ እውነተኛ ችግር ሲመጣ ይደበቃሉ :twisted: :twisted:
ፈረሱም ይኸው ሜዳውም ይኸው
https://www.fanabc.com/english/ethiopia ... e-members/